Fana: At a Speed of Life!

በወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ህጎች ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ህጎች ላይ የሚመክር መድረክ እያካሔደ ነው። የወንጀለኛ መቅጫና ማስረጃ ረቂቅ ሕጎች ከሰብዓዊ መብት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ተከታትሎ ለማስፈጸም የሚያስችል መሆኑን የኢትዮጵያ…

ለጃዋር መሃመድ አራት ሲም ካርዶችን ሊያቀብል ሲል ተይዟል የተባለው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጃዋር መሃመድ አራት ሲም ካርዶችን ቃሊቲ ማረሚያ ቤት ሊያቀብል ሲል ተይዟል የተባለው ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀርቧል፡፡ ተጠርጣሪው ግለሰብ ሃምዛ ጀማል መሃመድ ይባላል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ዘርፍ…

ቱሪዝም ኢትዮጵያ በሰባት መዳረሻዎች ልዩ የኢንቨስትመንት ማበረታቻ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱሪዝም ኢትዮጵያ በሰባት የተለያዩ የቱሪስት መዳረሻ ስፍራዎች ልዩ የኢንቨስትመንት ማበረታቻ ማድረጉን አስታወቀ። ልዩ ማበረታቻ የተደረገላቸው መዳረሻዎች አብጃታ ሻላ ሐይቆች፣ ባሌ ተራሮች፣ ወንጪ ሐይቅ፣ ገርዓልታ ተራራ፣ ሰሜን ተራሮች፣ ነጭ ሳር…

በዩኔስኮ የተመዘገበው የማጃንግ የተፈጥሮ ደን በአካባቢው ማህበረሰብ ይበልጥ እንክብካቤ ሊደረግለት ይገባል – የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በዩኔስኮ የተመዘገበው የማጃንግ የተፈጥሮ ደን በአካባቢው ማህበረሰብ ይበልጥ እንክብካቤ ሊደረግለት እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አስታወቁ፡፡ የተፈጥሮ ደኑ በዩኔስኮ የተመዘገበበት 3ኛ ዓመት ክብረ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች…

ለጎርጎራ ፕሮጀክት “የንጉሥ እራት” መርሃ ግብር በጎንደር ከተማ ሊዘጋጅ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገበታ ለሃገር ለተካተተው የጎርጎራ ፕሮጀክት አንድ ቢሊየን ብር የሚያስገኝ “የንጉሥ እራት” የተሰኘ መርሃ ግብር በጎንደር ከተማ እንደሚዘጋጅ የከተማዋ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙ አስታወቁ። በጣና ሃይቅ ዳርቻ የምትገኘው ጥንታዊቷ የጎርጎራ ከተማ…

ከኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ሴቶች በአሰላ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ሴቶች በኦሮሚያ ክልል አሰላ ከተማ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ በጉብኝቱ የሴቶች አደረጃጀትና ተጠቃሚነት ስራዎች መቃኘታቸው ተገልጿል። በዚሁ ወቅት የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ፕሬዝዳንትና የከተማ…

ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ የጨኖ ሚሌ ችግኝ ጣቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ የጨኖ ሚሌ ችግኝ ጣቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ የጨኖ ሚሌ ችግኝ ጣቢያ አስተባባሪ አቶ ጎሳዬ ጎሮፌ በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ…

የዳያስፖራ የምክክር መድረክ በደቡብ አፍሪካ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ በደቡብ አፍሪካ ከሚኖሩ የዳያሥፖራ አባላት፣ የኮሚዩኒቲ አመራሮችና የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ የንግድ ማህበረሰብ ተወካዮች እና የሚዲያ አካላት በተገኙበት የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡ በዳያስፖራው…

በደቡብ አፍሪካ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር 1 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ በኮቪድ-19 ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን መብለጡ ተገልጿል፡፡ በሃገሪቱ አዲስ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱ ከተረጋገጠ ቀናት በኋላ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር ከ1 ሚሊየን 4 ሺህ 400 በላይ መድረሱን የሃገሪቱ ጤና…

በአማራ ክልል የኮሮና ቫይረስን ለመከላከልና የጤና መድህን ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአንድ ወር የንቅናቄ ዘመቻ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና የጤና መድህን ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአንድ ወር የንቅናቄ ዘመቻ እንደሚካሄድ አስታወቀ ፡፡ “የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከልና የጤና መድህን ተደራሽነትን ለማረጋገጥ…