Fana: At a Speed of Life!

ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን መስከረም 21 ቀን በብሔራዊ ደረጃ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፍ የአረጋውያን ቀን መስከረም 21 ቀን ‘ወቅታዊ እና ተግባራዊ ምላሽ ለአረጋውያን’ በሚል መሪ ቃል በብሔራዊ ደረጃ እንደሚከበር ተገልጿል፡፡ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አረጋውያን ጡረተኞች ብሔራዊ ማህበር በጋራ…