Fana: At a Speed of Life!

የጊንጪ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጊንጪ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ተጠናቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መሆኑ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል አስታወቀ፡፡ ላርሰን ኤንድ ቱርቦ በተባለ የህንድ ኩባንያ የተገነባው የጊንጪ ባለ 230/15 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ለአገልግሎት…