Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን ለማስጀመር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመንን ለማስጀመር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የከተማዋ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በ2013 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የኮሮና ቫይረስን በመከላከል ትምህርትን በመደበኛ መልኩ ለመጀመር ዝግጅት…