Fana: At a Speed of Life!

ስደተኛ ህፃናት ወደ ትምህርት ቤት ላይመለሱ ይችላሉ ሲል ተመድ ስጋቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስደተኛ ህፃናት በተለይም ሴቶች ወደ ትምህርት ቤት ላይመለሱ ይችላሉ ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስጋቱን አስታውቋል፡፡ ድርጅቱ በተለይም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ስደተኛ ህፃናት ወደ ትምህርት ቤት የመመለስ እድላቸውን አነስተኛ…