Fana: At a Speed of Life!

በኦታዋ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦታዋ በተካሄደው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በወንዶች ማራቶን ሌንጮ ተስፋዬ ርቀቱን 2 ሰዓት 12 ደቂቃ ከ41 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ቀዳሚ ሆኗል፡፡ ሌላኛው አትሌት አዳሙ ጌታሁን…

የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝቷል፡፡ ከ80 በላይ አባላት ያለው የፓኪስታን ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ልዑክ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ መግባቱ ይታወቃል፡፡ በፍቅርተ ከበደ

በበርበራ ኮሪደር ላይ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት የአገልግሎትና የካፒታል ዝውውር ያሳልጣሉ – አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበርበራ ኮሪደር ላይ የሚከናወኑ የልማት ተግባራት የአፍሪካን የንግድ፣ የአገልግሎት እና የካፒታል ዝውውርን ለማሳለጥ ጉልህ ሚና እንደሚጫወቱ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። በበርበራ ኮሪደር…

ብሔራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ም/ቤት መደበኛ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት መደበኛ ሁለተኛ ስብሰባውን በዛሬው ዕለት አካሂዷል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ምክር ቤቱ በአንደኛ መደበኛ ስብሰባው ያስቀመጣቸውን አቅጣጫዎች ትግበራ መገምገሙን አስታውቀዋል፡፡…

ሀገርን ውጥረት ውስጥ ለመክተት ሞክረው የነበሩ ሃይሎች ስጋት ወደማይሆኑበት ደረጃ ደርሰዋል – ጄኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችንን በተለያየ አቅጣጫ ውጥረት ውስጥ ለመክተት ሞክረው የነበሩ ሀይሎችን ስጋት ወደማይሆኑበት ደረጃ ላይ አድርሰናል ሲሉ የጦር ሀይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ ገለጹ፡፡ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል…

አቶ እንዳሻው ጣሰው ክልላዊ የመኸር የተቀናጀ ግብርና ልማት ስራ ንቅናቄን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው የ2016 ክልላዊ የመኸር የተቀናጀ ግብርና ልማት ስራዎች ንቅናቄን በይፋ አስጀምረዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ንቅናቄውን በክረምት የችግኝ ተከላ በየም ዞን ዴሪ ሳጃ ዙሪያ…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ አፍሪካ በዓለም ሰላምና ደህንነት ያላትን አስተዋጽዖ እንድታበረክት ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የአፍሪካ አህጉር በዓለም ሰላም እና ደህንነት ሚናዋን እንድትጫወት ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በተመድ ፀጥታ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ንግግር ያደረጉት አንቶኒዮ ጉተሬዝ፥ የአፍሪካን ተሳትፎ…

ቢኒያም ዳዊት (ፕ/ር) የተመድ የሕጻናት መብቶች ኮሚቴ አባል ሆነው በድጋሚ ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቢኒያም ዳዊት (ፕ/ር) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሕጻናት መብቶች ኮሚቴ አባል ሆነው በድጋሚ ተመረጡ። ቢኒያም ዳዊት (ፕ/ር) የተመድ የሕጻናት መብቶች ኮሚቴ አባል ሀገራት ዛሬ በኒውዮርክ ባካሄዱት ስብሰባ ነው በድጋሚ በአባልነት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የዜጎች ተሳትፎ (ኢ ኤፍ ፒ) መተግበሪያን አስጀመሩ

አዲሰ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የዜጎች ተሳትፎ (ኢ ኤፍ ፒ) መተግበሪያን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ዛሬ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከአርቴፊሻል…

አቶ እንዳሻው በሆሳዕና የሚካሄዱ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሳዕና ከተማ እየተካሄዱ ያሉ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው አሳሰቡ፡፡ በአቶ እንዳሻው ጣሰው የተመራ የክልል፣ የሀዲያ ዞንና የሆሳዕና ከተማ አመራሮች…