Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቱርክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የተመራው ልዑክ ከቱርክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቡርሃኔትን ዱራን ጋር ተወያይቷል፡፡ ምክክሩ፥ ሠባተኛውን የኢትዮጵያ-ቱርክ የፖለቲካ ምክክር አስመልክቶ እንደሆነ ተነስቷል፡፡ በምክክሩ…

በአፍሪካ ልማት ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በኬንያ ናይሮቢ ካለፈው ሰኞ ጀምሮ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ልማት ባንክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል። የዚህ ዓመታዊ ጉባኤዎች መሪ ሃሳብ "የአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን፣…

ለዘላቂ ሰላም የሀገራዊ ምክክር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር ስትመክር ስንጥቃቷ ይሞላል፤ የተጣመመው ይቃናል፤ ልብ ያዘለው ቂም በንግግር ይፈተሻል፤ ቁርሾውም በይቅርታ ይከስማል፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት በዘርፈ ብዙ ችግሮች ያልፋሉ እያለፉም ይገኛሉ፤ ችግሮችን ለማለፍ ደግሞ መፍትሄ…

አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ተግባራዊ መደረጉ በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ እድገት እንዲኖር እንደሚያደርግ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና (ኤ ኤፍ ሲ ኤፍ ቲ ኤ) ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ መደረጉ በአህጉሪቱ ሁሉን ያሳተፈ ዕድገት እንዲኖር እንደሚያደርግ የአፍሪካ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ተናግረዋል። በኬንያ ናይሮቢ በተካሄደው 59ኛው የአፍሪካ…

የሲዳማ ክልል የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አባላት የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት በሐዋሳ ዙሪያ ወረዳ የተሰሩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም÷ በመንግሥትና በማህበረሰብ ተሳትፎ የተሰሩ የግብርና እና የመስኖ ልማት ሥራዎቸን ተዘዋውረው…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምክክር ምዕራፍን በመዲናዋ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የከተማ አስተዳደር (ክልላዊ) የምክክር ምዕራፉን በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚጀምር አስታወቀ። ኮሚሽኑ ዛሬ በሰጠው መግለጫ፤ ግንቦት 21 ቀን 2016 ዓ.ም በሚጀምረው በዚህ ምዕራፍ ላይ የሚከናወኑ ሦስት ዋና ዋና…

በምስራቅ ቦረና ዞን በአሸባሪው ሸኔ ቡድን መሪ ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ቦረና ዞን በአሸባሪው ሸኔ ላይ በተወሰደ እርምጃ ጃል ጋሞ ቤስት ወይም ዳዳቻ ሻሬ የሚባል የቡድኑ መሪ ላይ እርምጃ ሲወሰድ ሌሎች የቡድኑ ታጣቂዎች እጅ እየሰጡ መሆናቸው ተገለጸ። በደቡብ ዕዝ የአንድ ኮር ሠራዊት እና በምስራቅ ቦረና…

ሳውዝ ሃምፕተን ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በድጋሚ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ሳውዝ ሃምፕተን በዓለማችን ከፍተኛ ገቢ የሚያስገኘውን የፍጻሜ ጨዋታ በማሸነፍ ወደ እንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከአንድ የውድድር ዓመት በኋላ በድጋሚ መመለሱን አረጋግጧል። ዛሬ 11 ሰዓት ጀምሮ በግዙፉ ዌምብሌይ ስታዲየም ወደፕሪሚየር ሊጉ የሚያድገውን…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄን ስለሚያስገኝ ማገዝ ያስፈልጋል – ሼኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለኢትዮጵያ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄን የሚያስገኝ በመሆኑ ማገዝ ያስፈልጋል ሲሉ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሐጅ ኢብራሂም ቱፋ ገለጹ፡፡ "አንድነታችን ለሰላማችን" በሚል መሪ ሃሳብ…

ሃማስ በቴል አቪቭ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃማስ በማዕከላዊ እስራኤል ቴል አቪቭ አካባቢ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ የሃማስ ወታደራዊ ክንፍ አል ቃሲም ብርጌድ÷በዛሬው ዕለት በቴል አቪቭ አካባቢ“መጠነ ሰፊ” የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን በማህበራዊ ትስስር ገጹ ይፋ አድርጓል፡፡…