Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋ የኮሪደር ልማት በአዲስ የሥራ ባህል በተቀናጀ መልኩ እንደቀጠለ ነው – አቶ ጥራቱ በየነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት በአዲስ የሥራ ባህል በተቀናጀና በተፋጠነ መልኩ የቀጠለ መሆኑን በምክትል ከንቲባ ማእረግ የከተማዋ የሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ ጥራቱ በየነ ገለጹ። የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት የኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንትና በተለይም…

ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማስከበር በትኩረት እየሰራች ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ግብርናን በማዘመን እና መዋቅራዊ ሽግግርን በማረጋጋጥ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማስከበር በትኩረት እየሰራች ነው ሲሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በአፋር ክልል የግብርና ሽግግር ፍኖተ-ካርታ ትውውቅ መድረክ ተካሂዷል።…

የሴቶች የላይኛው መራቢያ ክፍልን የሚያጠቃ በኢንፌክሽን አማካኝነት የሚከሰት በሽታ ምንነትና መዘዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የላይኛው የመራቢያ ክፍል ኢንፌክሽን የሚባለው ከማህፀን ጫፍ የውስጠኛው በር በላይ ያሉትን የሴት ልጅ የመራቢያ ክፍሎች የሚያጠቃ የጤና ችግር ነው፡፡ እነዚህ የሴት ልጅ የመራቢያ ክፍሎችም የማህጸን የውስጠኛው ግድግዳን፣ የማህጸን ቱቦዎችን፣ የሴት…

እንግሊዝ ከአልኮል መጠጥ ጋር በተያያዘ ችግር በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ ታወጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በመጠጥ ለሚመጣ የጤና እና ማህበራዊ ጉዳት በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ እንደምታወጣ አዲስ ጥናት አመላከተ። ችግሩ በብሔራዊ የጤና አገልግሎት፣ በማህበራዊ አገልግሎት፣ በወንጀል የፍትህ ስርዓት እና በገበያ ዋጋ ላይ የ37 በመቶ ጭማሪ…

የደም ግፊትዎን ተለክተዋል?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የደም ግፊት መኖር ለአጣዳፊ የልብ ውጋት ወይም በደም ዝውውር ማነስ ምክንያት ለሚከሰት የአዕምሮ ስራ መታወክ (ስትሮክ) የመጋለጥ ዕድልን ይጨምራል፡፡ ዛሬ የዓለም የደም ግፊት ቀን ሲሆን ቀኑን ስለደም ግፊት ግንዛቤ በመስጠትና ሰዎች የደም…

2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ሀገርን ጽዱና ውብ እንደሚያደርጋት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ጥሪውን ተከትለው በኢትዮጵያ ያሉ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የጽዱ ኢትዮጵያ ንቅናቄ ሀገሪቱን ጽዱና ውበ የሚያደርጋት እንደሆነ ተናግሩ። የዳያስፖራ አባላቱ ንቅናቄው በሌላው ዓለም በተመለከቱት ቁጥር ለሀገራቸው…

እንግሊዝ ከአልኮል መጠጥ ጋር በተያያዘ ችግር በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ ታወጣለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በመጠጥ ለሚመጣ የጤና እና ማህበራዊ ጉዳት በዓመት 27 ቢሊየን ፓውንድ እንደምታወጣ አዲስ ጥናት አመላከተ። ችግሩ በብሔራዊ የጤና አገልግሎት፣ በማህበራዊ አገልግሎት፣ በወንጀል የፍትህ ስርዓት እና በገበያ ዋጋ ላይ የ37 በመቶ ጭማሪ…

የምንዘጋጀው ለጦርነት ሳይሆን ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና ሉአላዊነት መከበር ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምንዘጋጀው ለጦርነት ሳይሆን ለሀገራችን ዘላቂ ሰላምና ሉአላዊነት መከበር ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ። የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመከላከያ የሞተር ቪሄክልስ…

1 ሺህ 141 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በተከናወኑ ሦስት በረራዎች በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 141 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር…

በሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃዎች ሥራ የተቀጠረው ግለሰብ በጽኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐሰተኛ የመጀመሪያ ዲግሪና የተለያዩ የትምህርት ማስረጃዎችን ተጠቅሞ ሥራ የተቀጠረው ግለሰብ በሠባት ዓመት ጽኑ እስራትና 10 ሺህ ብር ተቀጣ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የኦሮሚያ ክልል የሆሮ ጉድሩ ወለጋ ዞን የሻንቡ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል…