በአዲስ አበባ ከ900 በላይ ለሆኑ አርሶ አደሮች የማዳበሪያና ምርጥ ዘር ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ900 በላይ ለሆኑ አርሶ አደሮች የማዳበሪያና ምርጥ ዘር ድጋፍ ተደረገ።
ለአርሶ አደሮቹ ድጋፍ ያደረገው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቦሌ ክፍለ ከተማ የ2013/14 ምርት ዘመን የመኸር እርሻ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር…