Fana: At a Speed of Life!

ሃገር ለማፍረስ የመጣን ኃይል በህብረት ከመታገል ውጪ አማራጭ የለም- አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር ለማፍረስ የመጣን ኃይል በህብረት ከመታገል ውጪ ምንም አማራጭ የለም ሲሉ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ  ገለጹ። ሃአገር አፍራሹን ሽብርተኛ ቡድን እንቅስቃሴ ለመቀልበስ በሚደረገው ህግ የማስከበር ዘመቻ የሶማሌ…

በመዲናዋ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ተግዳሮቶችና ከህዝብ በሚነሱ ቅሬታዎች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስአበባ ከተማ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ተግዳሮቶችና ከህዝብ በሚነሱ ቅሬታዎች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው። በመድረኩ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ ሽፈራው ተሊላን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።…

የህወሓት ርዝራዦችና ደጋፊዎች ኢትዮጵያን ለማዋረድ የሚያደርጉትን ፍትጊያ ለመቀልበስ ተነሳስተናል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪው ህወሓት ርዝራዦችና ደጋፊዎች በተለያየ መንገድ ኢትዮጵያን ለማዋረድና ሠላሟን ለማናጋት የሚያደርጉትን ጥረት ለመቀልበስና ለመመከት ተነሳስተናል ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ አስታወቁ። ለሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት…

ኳታር የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቅድመ ኢንቨስትመንት ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዶሃ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኳታር ትልቁ የወተት አምራችኢንዱስትሪ ጋር የቅድመ ኢንቨስትመንት ውይይት በበይነ መረብ አኳሂዷል። በትናንትናው ዕለት ኤምባሲው ባዘጋጀው የበይነ መረብ የቅድመ ኢንቨስትመንት ውይይት…

በኢትዮጵያ ከዲጂታል ኢኮኖሚው ሀብት ማመንጨት የሚያስችል አቅም መፍጠር ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ከዲጂታል ኢኮኖሚው ሀብት ማመንጨት የሚያስችል አቅም መፍጠር እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር  አህመዲን መሃመድ ገለጹ። በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት "ወደ ዕውቀት-መር ኢኮኖሚ" በሚል መሪ…

ከሱዳን ወደ ሀገራቸው መመለስ የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን የተመለከተ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከሱዳን ወደ ሀገራቸው መመለስ የሚፈልጉ ኢትዮጵያውያንን የተመለከተ ውይይት ተደረገ በሱዳን  የኢትዮጵያ አምባሳደር  ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የድንበር እና የውጭ ዜጎች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አምባሳደር ኦሳማ ማጁብ…

የአማራ ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልላዊ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። የክልሉ መንግሥት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ ቀጥሎ ቀርቧል። "አንድነታችንን ጠብቀን ያጋጠመንን የህልውና አደጋ በትግላችን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ2014 በጀት ዓመት 70 ቢሊየን 670 ሚሊየን ብር በጀት ወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለ2014 በጀት ዓመት 70 ቢሊየን 670 ሚሊየን ብር በጀት ወሰነ። የአዲስ አበባ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ጉባኤ በ2014 በጀት ዓመት ለካፒታል እና መደበኛ ስራዎች፤ የከተማዋን…

የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር  17 የአቅመ ደካሞችን መኖሪያ ቤት  እድሳት አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በአዲስ አበባ አስተዳደር ጉለሌ ክፍለ ከተማ የተጎሳቆሉና ለኑሮ ምቹ ያልሆኑ 17 የአቅመ ደካሞችን የመኖሪያ ቤቶች እድሳት አስጀምሯል፡፡ ሚኒስትሯ  ኢንጂነር አይሻ መሀመድ በዛሬው ዕለት የተጎሳቆሉ የመኖሪያ…

ለዲፕሎማቶች የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለ313 ዲፕሎማቶች ለዲፕሎማቶች የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ተሰጥቷል። የሙያ መሰላል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱ   የተሰጠው  በውጭ ግንኙነት ማሰልጠና ተቋም ከሶስተኛ ጸሐፊ እስከ አማካሪ አንድ ድረስ ባለው የሙያ እርከን ስልጠናቸውን…