Fana: At a Speed of Life!

በኬንያ የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ የተመራው የኬንያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኬንያ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ የተመራው የኬንያ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ምድር ባቡርና የሞጆ ደረቅ ወደብን ዛሬ ጎብኝቷል። ምንጭ፡- በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን…

አንጋፋ ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኃን  እድገት ፍኖተ ካርታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አንጋፋ ጋዜጠኞች   እና ተፅኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን የእድገት የሃሳብ ፍኖተ ካርታ ላይ መክረዋል፡፡ የምክክር መድረኩ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል። ተሳታፊዎቹ መገናኛ ብዙኃን በአሁን…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን 14 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በማዕከላዊ ጎንደር ዞን 14 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት እየተሰራ ነው። የዞኑ ግብርና መምሪያ ሀላፊ አቶ ነጋ ይስማው ወቅታዊ የግብርና ስራዎችን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷  በዞኑ በ2013/ 2014 የምርት ዘመን 14 ነጥብ…

ጀነራል ዊንጌት ትምህርት ቤት በርካታ ፖለቲከኞችን፣ የአገር ባለዉለታዎችንና ሙያተኞችን ያፈራ አንጋፋ ተቋም ነው-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በጄነራል ዊንጌት ፖሊ-ቴክኒክ ኮሌጅ ለምስራቅ አፍሪካ የቴክኒክ ሙያ ትምህርትና ስልጠና የልህቀት ማዕከል ግንባታ በዛሬው ዕለት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ የመሰረት ድንጋዩን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት…

ፓኪስታን “የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም” እንዲመሰረት ጥያቄ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፓኪስታን "የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም" እንዲመሰረት ጥያቄ አቀረበች። ፎረሙ በሳይንቲፊክ ጉዳዮች ዙሪያ ሁለቱ ሀገራት ያላቸውን ልምድ እንዲለዋወጡና በጋራ እንዲሰሩ የሚያስችል ነው። በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር ሾዛብ አባስ…

የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ  አልበም ምርቃትና የሙት ዓመት መታሰቢያ  ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ሶስተኛ የዘፈን አልበም ምርቃትና የአንደኛ ዓመት ሙት ዓመት መታሰቢያ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ተካሂዷል። በተለያየ ዝግጅት በታጀበው መርሃ-ግብር ላይ የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ ወዳጆችና በርካታ የጥበብ አፍቃሪያን ታድመዋል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሆና የወጣችበት ሰላማዊ ምርጫ እንዲሳካ ላደረጉ  የፖለቲካ ፓርቲዎች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ አሸናፊ ሆና የወጣችበት ሰላማዊ ምርጫ እንዲሳካ ላደረጉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምስጋና አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ÷ከስድስተኛው ብሔራዊ ምርጫ አንድ ሳምንት በኋላ ዛሬ ጠዋት…

የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ44 ሚሊየን ዶላር በላይ  የውጭ ምንዛሪ ገቢ አመነጨ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ44 ሚሊየን ዶላር በላይ  የውጭ ምንዛሪ ገቢ ማመንጨቱን የፓርኩ  ሥራ አስኪያጅ ገለጹ። በዚህም በፓርኩ ውስጥ የሚመረቱ ምርቶችን ወደ ውጭ ገበያ በመላክ በተያዘው በጀት አመት 44 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሪ…

በሶማሌ ክልል የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ለ2013 የትምህርት ዘመን ለ8ኛ ክፍል ፈተና ሲደረግ የነበረው ቅደመ ዝግጅት ተጠናቆ በዛሬው እለት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች ፈተናው መሰጠት ተጀምሯል። በክልሉ ዛሬ በተጀመረው የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ735 የፈተና መስጫ…

የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የግሪን ሪቮሉሺን አፍሪካ ጥምረት ሊቀመንበር ሀይለማሪያም ደሳለኝ የተመራ ልዑክ ከኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ጋር ተወያይተዋል። የልዑክ ቡድኑ የግሪን ሪቮሉሺን አፍሪካ ጥምረት ፕሬዚዳንት የሆኑትን…