Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከተለያዩ የግልና የመንግስት መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው። በቅርቡ በኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የተመረቀው የላሙ ወደብ በኢትዮጵያ፣ ኬንያና ደቡብ ሱዳን የተጀመረ የጋራ ፕሮጀክት ነው፡፡…

ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራን በኬንያ ለመተግበር ማቀዷ የሚደነቅና በደስታ የምንቀበለው ነው -የኬንያ የደን ልማት ሃላፊ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኬንያ መንግስት ጋር በመቀናጀት አንድ ሚሊየን የሚሆን የችግኝ ተከላ ሊያከናውን ነው፡፡ ኤምባሲው በኬንያ የችግኝ ተከላ ለማካሄድ በሚችልበት ሁኔታ ላይ አምባሳደር ሲራጅ ረሺድ ከኬንያ የደን ልማት ኃላፊ ጁልየት ካማው…

ዶ/ር አብረሃም በላይ የወንጪ -ደንዲ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር አብረሃም በላይ የገበታ የወንጪ -ደንዲ  የገበታ ለሀገር ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል። ዶክተር አብረሃም  በላይ በጉብኝቱ ወቅትም÷ ከ3 ወራት በፊት የተጀመረው የፕሮጀክቱ የግንባታ ሂደት በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በተቀናጀ መንገድ…

በኦሮሚያ ክልል ሁለተኛ ዙር የፕሮጀክቶች ምረቃ መርሃ ግብር ለማካሄድ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሁለተኛ ዙር የፕሮጀክቶች ምረቃ መርሃ ግብር ለማካሄድ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ የፕሮጀክቶች ምረቃ ለማካሄድ ዝግጅት መጠናቀቁን…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ አረጋውያን ፕሮቶኮልን አጸደቀች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ  የሰዎች እና ህዝቦች መብቶች ቻርተር የአፍሪካ አረጋውያን ፕሮቶኮልን ተቀብላ አጸደቀች። ፕሮቶኮሉ በአፍሪካ የሚገኙ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ አረጋውያንን ፍላጎት በተመለከተ በልዩነት ትኩረት ሰጥቶ ለመተግበር የሚያስችል…

የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል የምርጫ ታዛቢ ቡድን ኢትዮጵያ ያካሄደችው ምርጫ የተረጋጋና ሰላማዊ ድባብ የተላበሰ መሆኑን  ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ለ6ኛ ጊዜ ያካሄደችው ጠቅላላ ምርጫ በአብዛኛው የአገሪቷ አካባቢዎች የተረጋጋና ሰላማዊ ድባብ ተላብሶ መካሄዱን ታዝቤያለሁ" ሲል የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል የምርጫ ታዛቢ ቡድን ገለጸ። ቡድኑ ትናንት በአራት ክልሎችና በሁለት ከተማ…

አቶ ደመቀ መኮንን በተባበሩት አረብ ኤመሬትስ ጉብኝታቸውን በማጠናቀቅ ወደ ሩሲያ አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተባበሩት አረብ ኤመሬትስ የስራ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ ለሁለት ቀናት በነበራቸው ቆይታ ከተባበሩት አረብ ኤመሬትስ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተገናኝተው መምከራቸው…

ምርጫው ያለ ምንም ችግር መጠናቀቁንና ከፍተኛ ፋክክር የታየበት ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን አስተላለፋ፡፡ ምርጫው ያለ ምንም ችግር መጠናቀቁንና ከፍተኛ ፋክክር የታየበት ነበር ብለዋል፡፡ ምርጫው እንዳይካሄድ የሚፈልኩ አካላት የነበሩ ቢሆንም…

የመጀመሪያው አለም አቀፍ የሃገር ውስጥ መድኃኒቶች ምርት መድረክ በይፋ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው አለም አቀፍ የሃገር ውስጥ መደኃኒቶች ምርት መድረክ በይፋ መከፈቱን የጤና ሚንስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ÷ የመጀመሪያው አለም አቀፍ የሃገር ውስጥ ምርት መድረክ በይፋ…

በሲዳማ ክልል ሲካሄድ የነበረው ሀገራዊ የምርጫ ሒደት ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ መጠናቀቁን የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሲዳማ ክልል ሲካሄድ የነበረው ሀገራዊ የምርጫ ሒደት ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ መጠናቀቁን የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሀላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ ከዳር እስከ ዳር ሰላማዊ የድምፅ መስጠት ሒደት እንደነበር…