የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከተለያዩ የግልና የመንግስት መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች የላሙ ወደብን ሊጎበኙ ነው። በቅርቡ በኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የተመረቀው የላሙ ወደብ በኢትዮጵያ፣ ኬንያና ደቡብ ሱዳን የተጀመረ የጋራ ፕሮጀክት ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራን በኬንያ ለመተግበር ማቀዷ የሚደነቅና በደስታ የምንቀበለው ነው -የኬንያ የደን ልማት ሃላፊ Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኬንያ መንግስት ጋር በመቀናጀት አንድ ሚሊየን የሚሆን የችግኝ ተከላ ሊያከናውን ነው፡፡ ኤምባሲው በኬንያ የችግኝ ተከላ ለማካሄድ በሚችልበት ሁኔታ ላይ አምባሳደር ሲራጅ ረሺድ ከኬንያ የደን ልማት ኃላፊ ጁልየት ካማው…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶ/ር አብረሃም በላይ የወንጪ -ደንዲ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክትን ጎበኙ Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር አብረሃም በላይ የገበታ የወንጪ -ደንዲ የገበታ ለሀገር ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል። ዶክተር አብረሃም በላይ በጉብኝቱ ወቅትም÷ ከ3 ወራት በፊት የተጀመረው የፕሮጀክቱ የግንባታ ሂደት በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በተቀናጀ መንገድ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል ሁለተኛ ዙር የፕሮጀክቶች ምረቃ መርሃ ግብር ለማካሄድ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሁለተኛ ዙር የፕሮጀክቶች ምረቃ መርሃ ግብር ለማካሄድ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ የፕሮጀክቶች ምረቃ ለማካሄድ ዝግጅት መጠናቀቁን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የአፍሪካ አረጋውያን ፕሮቶኮልን አጸደቀች Meseret Demissu Jun 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የሰዎች እና ህዝቦች መብቶች ቻርተር የአፍሪካ አረጋውያን ፕሮቶኮልን ተቀብላ አጸደቀች። ፕሮቶኮሉ በአፍሪካ የሚገኙ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ አረጋውያንን ፍላጎት በተመለከተ በልዩነት ትኩረት ሰጥቶ ለመተግበር የሚያስችል…
የሀገር ውስጥ ዜና የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል የምርጫ ታዛቢ ቡድን ኢትዮጵያ ያካሄደችው ምርጫ የተረጋጋና ሰላማዊ ድባብ የተላበሰ መሆኑን ገለጸ Meseret Demissu Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ለ6ኛ ጊዜ ያካሄደችው ጠቅላላ ምርጫ በአብዛኛው የአገሪቷ አካባቢዎች የተረጋጋና ሰላማዊ ድባብ ተላብሶ መካሄዱን ታዝቤያለሁ" ሲል የምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ኃይል የምርጫ ታዛቢ ቡድን ገለጸ። ቡድኑ ትናንት በአራት ክልሎችና በሁለት ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን በተባበሩት አረብ ኤመሬትስ ጉብኝታቸውን በማጠናቀቅ ወደ ሩሲያ አቀኑ Meseret Demissu Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተባበሩት አረብ ኤመሬትስ የስራ ጉብኝት አካሄደዋል፡፡ ለሁለት ቀናት በነበራቸው ቆይታ ከተባበሩት አረብ ኤመሬትስ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተገናኝተው መምከራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫው ያለ ምንም ችግር መጠናቀቁንና ከፍተኛ ፋክክር የታየበት ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ Meseret Demissu Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን አስተላለፋ፡፡ ምርጫው ያለ ምንም ችግር መጠናቀቁንና ከፍተኛ ፋክክር የታየበት ነበር ብለዋል፡፡ ምርጫው እንዳይካሄድ የሚፈልኩ አካላት የነበሩ ቢሆንም…
የሀገር ውስጥ ዜና የመጀመሪያው አለም አቀፍ የሃገር ውስጥ መድኃኒቶች ምርት መድረክ በይፋ ተከፈተ Meseret Demissu Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው አለም አቀፍ የሃገር ውስጥ መደኃኒቶች ምርት መድረክ በይፋ መከፈቱን የጤና ሚንስቴር አስታወቀ። የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ÷ የመጀመሪያው አለም አቀፍ የሃገር ውስጥ ምርት መድረክ በይፋ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል ሲካሄድ የነበረው ሀገራዊ የምርጫ ሒደት ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ መጠናቀቁን የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ Meseret Demissu Jun 22, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሲዳማ ክልል ሲካሄድ የነበረው ሀገራዊ የምርጫ ሒደት ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ መጠናቀቁን የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሀላፊ አቶ አለማየሁ ጢሞቲዎስ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ ከዳር እስከ ዳር ሰላማዊ የድምፅ መስጠት ሒደት እንደነበር…