Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል ሲካሄድ የቆየው የብቃት ምዝና አትሌቲክስ ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በትግራይ ክልል ለአንድ ሳምንት ያህል ሲካሄድ የቆየው የብቃት ምዘና የአትሌቲክስ ውድድር ተጠናቀቀ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አትሌትክስ ፌዴሬሽን ጽህፈት ቤት ፀሐፊ አቶ ጌታቸው ማሞ ÷በክልሉ በነበረው ችግር ለሰባት ወራት ያህል ተቋርጦ የቆየውን…

በልደታ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በልደታ ክፍለ ከተማ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው። በክፍለ ከተማው ሁለት የምርጫ ክልል እና 113 የምርጫ ጣቢያዎች ያሉ ሲሆን÷ በትናንትናው እለት በየጣቢያው ተገኝተው ድምፃቸውን ሲሰጡ የነበሩ ነዋሪዎችም በየጣቢያው ላይ…

ትናንት የተደረገው ሀገራዊ  ምርጫ ትልቅ መልዕክት ያስተላለፈ ነው- የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትናንትናው የምርጫ ሂደት ትልቅ መልዕክት ያስተላለፈ ነው ሲሉ አስተያየታቸውን የሰጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው  የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች የተደረገው ምርጫ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ እንደሆነ…

በአፋር ክልል የድምጽ አሰጣጡን ሂደት ለማወክ የሞከሩ ሶስት ግለሰቦች ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ፈንቲ-ረሱ ዞን እዋ ወረዳ የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱን ለማወክ ሞክረዋል የተባሉ 3 ግለሰቦች በእሰራትና ገንዘብ እንዲቀጡ የተወሰነባቸው መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል አሊዲኒ አለሳ ለኢዜአ…

በሀዋሳ ከተማ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የህዝብ ድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሀዋሳ ከተማ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የህዝብ ድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው። ነዋሪዎችም የምርጫውን ውጤት በየምርጫ  ጣቢያው እየተገኙ እየተመለከቱ  ነው። በብርሃኑ በጋሻው ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ  የምርጫ ጣቢያዎች  ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአቃቂ  ቃሊቲ ክፍለ ከተማ  የምርጫ ጣቢያዎች  ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ  ነው። በተጨማሪም  ውጤቶቹ ከምርጫ ጣቢያዎቹ ወደ  ምርጫ ክልል እየተላኩ መሆናቸውን በምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልል 26 /27 ሀላፊ አቶ ረቢራ ኡጋሳ ገልጸዋል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በተወዳደሩበት የጎማ ሁለት የምርጫ ክልል ጊዜያዊ ውጤት ይፋ መሆን ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተወዳደሩበት የጎማ ሁለት የምርጫ ክልል  ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆን ጀምሯል። በሙክታር ጠሃ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…

በጌዲዮ ዞን በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች ጊዜያዊ ውጤት መገለጽ ተጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዲዮ ዞን በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች ጊዜያዊ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው፡፡ በታሪክነሽ ሴታ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

የዘንድሮው ምርጫ ኢትዮጵያ ያሸነፈችበትና መሰረት የሚጥል  ነው- አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ  ይርዳ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን አስተላለፋ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ  መግለጫ÷ በመላው የክልሉ አካባቢዎች ምርጫው በሰላም መጠናቀቁን አስታውቀዋል። የዘንድሮው…

ኢትዮጵያን እናልብስ የአዲስ አበባ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያን እናልብስ  የአዲስ አበባ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ÷ይህ መርሃ ግብር ከምርጫ ማግስት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።…