Fana: At a Speed of Life!

በካፋ ዞን በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች የገጠመውን የምርጫ ወረቀት እጥረት  ለማስተካከል እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በካፋ ዞን በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ወረቀት እጥረት  መከሰቱን ጣቢያችን ባደረገው ቅኝት አረጋግጧል። የምርጫ ወረቀት እጥረቱን  ለማስተካከል ትርፍ የምርጫ ወረቀት ከያዙ ጣቢያዎች እየተወሰደ በመሰራጨት ላይ መሆኑን የካፋ ዞን የምርጫ…

የምርጫ ቅስቀሳ ሲያደርግ እጅ ከፍንጅ የተያዘ የተፎካካሪ ፓርቲ ታዛቢ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በዛሬው ዕለት የምርጫ ቅስቀሳ ሲያደርግ እጅ ከፍንጅ የተያዘ የተፎካካሪ ፓርቲ ታዛቢ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። በወረዳው ጮሌ የምርጫ ክልል እናት ፓርቲን ወክሎ ታዛቢ የነበረው ዘበነ…

ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እየተካሄደ እንደሚገኝ የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምርጫው በሰላማዊ መንገድ እየተካሄደ እንደሚገኝ የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የአስተዳደሩ የፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አለሙ መግራ በተለይም ለፋና ብሮድካስቲንግ  ኮርፖሬት እንደተናገሩት  ምርጫው በሠላም ይጠናቀቅ ዘንድ ዘርፈ ብዙ ስራዎች…

በቻግኒ የምርጫ ጣቢያ ወ/ሮ ውበቴ ወርቁ ድምጽ ለመስጠት መጥተው የሴት ልጅ እናት ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻግኒ የምርጫ ክልል ወልደኋይታ  ምርጫ ጣቢያ ወይዘሮ ውበቴ ወርቁ ድምጽ ለመስጠት መጥተው የሴትልጅ እናት ሆነዋል። ድምጼን ለመስጠት ወደ ምርጫ ጣቢያው ስመጣ ምንም የህመም ስሜት አልነበረኝም ያሉን ወይዘሮ ውበቴ ካርዴ ለማስገባት ስገባ የህመም…

ሴት ልጅ የተገላገለችው የምርጫ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ባለቤት ድምጽ ሰጠች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሊት የድምፅ መስጫ ሰዓቱ ሲቃረብ የተገላገለችው እመጫት የልጇን ስያሜም "ምርጫዬነሽ" የሚል መጠሪያ ሰጥታታለች፡፡ ወይዘሮ አለምነሽ ዘርጋዉ ትባላለች በስልጤ ዞን ስልጢ ወረዳ የቅበት ከተማ ነዋሪ ነች ። በ6ኛዉ ሀገራዊ ምርጫ…

ሰላማችንን እየጠበቅን በምርጫው ላይ መሳተፍ ይገባናል – የአፋር ህዝቦች ፓርቲ ሊቀመንበር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላማችንን እየጠበቅን በምርጫው ላይ መሳተፍ ይገባናል ሲሉ አቶ ሙሳ አደም የቀድሞው የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ እና የአፋር ህዝቦች ፓርቲ ሊቀመንበር ገለጹ። አቶ ሙሳ አደም÷ "ሀገር ለዛሬ ብቻ…

በሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኙ 1ሺህ 128 የምርጫ ጣቢያዎች የመራጮች ድምጽ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኙ 1ሺህ 128 የምርጫ ጣቢያዎች የመራጮች ድምጽ እየተሰጠ መሆኑን የዞኑ ምርጫ ቦርድ አስተባባሪ ገለጸ። አስተባባሪው አቶ ሙሉጌታ አክሊሉ ለጣቢያችን እንዳሉት÷በዞኑ ሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ያለ ምንም የቁሳቁስ ችግር ምርጫው…

አንዲት እናት ድምጽ ከሰጡ በኋላ ወንድ ልጅ በሰላም ተገላገሉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ አንዲት እናት ድምፅ ለመስጠት በሄዱበት የጀመራቸው ምጥ ድምጽ ከሰጡ በኋላ በሰላም ተገላገሉ፡፡ አበራሽ ጉታ የተባሉት መራጭ ድምፅ ለመስጠት በሄዱበት ሄጦሳ ዙሪያ ምርጫ ጣቢያ ምጥ ጀመራቸው፡፡ እንደምንም ድምፅ ከሰጡ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በበሻሻ ድምፅ መስጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በጅማ ዞን ጎማ ወረዳ በሻሻ የምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ድምጽ ሰጡ። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

ኅብረተሰቡ በማኅበራዊ ሚዲያዎች በሚሰራጩ የሐሰት ዘገባዎች እንዳይታለል መጠንቀቅ አለበት-የዘርፉ ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኅብረተሰቡ በማኅበራዊ ሚዲያዎች በሚሰራጩ ሐሰተኛ ዘገባዎች እንዳይታለል ጥንቃቄ ሊያደርግ እንደሚገባ የመረጃ አጣሪ ባለሙያው አቶ ባህሩ ደምሴ አሳሰቡ። አቶ ባህሩ አንዳንድ የማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች የራሳቸውን ድብቅ አጀንዳ ለማሳካት የተሳሳቱ…