Fana: At a Speed of Life!

“እመርጣለሁ አረንጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ“ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር “ እመርጣለሁ አረንጓዴ አሻራዬን አኖራለሁ“ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር  ዝግጅት መጠናቀቁን አስታወቀ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  ሰኞ ሰኔ 14 ቀን 2013 በሚካሄደው 6ኛው ብሄራዊና ክልላዊ ምርጫ “ እመርጣለሁ አረንጓዴ…

6ተኛዉ ሀገር አቀፍ ምርጫ በራያ ቆቦ ወረዳ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በጋራ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)6ተኛዉ ሀገር አቀፍ ምርጫ በራያ ቆቦ ወረዳ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ከፀጥታ መዋቅሩ ጋር በጋራ እየተሰራ መሆኑን የራያ ቆቦ የምርጫ ክልል አስተባባሪ ተናገሩ። ከህግ ማስከበር ጋር በተያያዘ ስጋት የነበረባቸው…

“ነገ ማልደን እንመርጣለን ” – የደብረ ማርቆስ ከተማ  ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)"ነገ ማልደን እንመርጣለን ''  ሲሉ የደብረ ማርቆስ ከተማ  ነዋሪዎች ገለጹ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የከተማዋ ኗሪዎች÷የምርጫ ካርዳቸውን ተጠቅመው ይበጀኛል የሚሉትን የፓለቲካ ፓርቲ እንደሚመርጡ ተናግረዋል ። ምርጫው በሰላም…

በአማራ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ በሁሉም አካባቢ የምርጫ ጣቢያዎች ተዳርሶ መጠናቀቁ  ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የምርጫ ቁሳቁስ በሁሉም አካባቢ የምርጫ ጣቢያዎች ተዳርሶ መጠናቀቁን በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አስታወቀ ። የፅህፈት ቤቱ ሀላፊ አቶ መኳንንት መከተ ከደቂቃዎች በፊት ለፋናብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እንደገለፁት÷ በነገው…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የንግድ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ የዓሳ ምርት ከሞቃዲሾ  ወደ አዲስ አበባ መላክ የሚያስችል  የንግድ ስምምነት ተፈራርመዋል ፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ ሀሰን እና የሶማሊያ የአሳ ሀብት  ልማት…

በአራዳና በቦሌ ክፍለ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአራዳና በቦሌ ክፍለ ከተማ የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት ተጠናቋል። በአራዳ ክፍለ ከተማ 98 የምርጫ ጣቢያዎች እንዳሉት ተገልጿል። የክፍለ ከተማው የክልል ምርጫ ፅህፈት ቤት አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል ገላው ÷ለምርጫው የሚያስፈልጉ…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከምርጫ ዝግጅት ጎን ለጎን የአረንጒዴ አሻራ ለማሳረፍ ዝግጅት ተደርጓል-አቶ ዳኜ ሂርጳሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ለስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ   አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ። በክፍለ ከተማው ከምርጫ ዝግጅት ጎን ለጎን የአረንጒዴ አሻራ ለማሳረፍ ዝግጅት መደረጉን የክፍለ ከተማው የአካባቢ ጥበቃና የአረንጒዴ ልማት…

በምርጫው እለት በጊዜ በመገኘት ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ አካል ጉዳተኞችና የፅዳት ባለሞያዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በምርጫው እለት በጊዜ በመገኘት ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ አካል ጉዳተኞችና በከተማው የፅዳት ስራ ላይ ተቀጥረው እየሰሩ የሚገኙ የፅዳት ባለሞያዎች ተናገሩ። ከፋና ጋር ቆይታ ያደረጉ በከተማዋ የሚገኙ አካል ጉዳተኞች÷ በየትኛውም ቦታ…

ሀገር የጣለችብንን አደራ በሀቀኝነት እንወጣለን-የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የምርጫ አስፈፃሚ ወጣቶች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ሀገር የጣለችብንን አደራ በሀቀኝነት እንወጣለን ሲሉ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የምርጫ አስፈፃሚ ወጣቶች ተናገሩ። ነገ በሚካሄደው 6 ኛው ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ ከ135 ሽህ በላይ ዜጎች በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ድምፃቸውን ይሰጣሉ…

የመጀመሪያው የዛምቢያ ፕሬዚደንት የነበሩት ኬኔት ካውንዳ ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የመጀመሪያው የዛምቢያ ፕሬዚደንት የነበሩት ኬኔት ካውንዳ በ97 ዓመታቸው ህይወታቸው አልፏል። ኬኔት ካውንዳ በአገሪቱ የነጻነት ትግል ሲደረግ ቁልፍ ሰው እንደነበሩ ይነገራል። ካውንዳ ሰኞ ዕለት በሳንባ ምች ህመም ምክንያት ሆስፒታል ገብተው የነበረ…