Fana: At a Speed of Life!

ደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ በአጣዬ እና አካባቢው ለተፈናቀሉ ወገኖች  ግምቱ ከ4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ከደብረ ብርሀን ዩኒቨርስቲ  የማህበረሰብ አካላት በአጣዬ እና አካባቢው ለተፈናቀሉ ወገኖች ግምቱ  ከ4ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆን ድጋፍ አደረገ። ለተለያዩ የህክምና አገልግሎት የሚውሉ መድሀኒቶች ፣ ኮምፒዩተሮች፤ ወረቀቶች እና አልባሳት…

ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ቅድመ-ዝግጅት መጨረሳቸውን የአማራ እና የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽኖች አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ቅድመ-ዝግጅት መጨረሳቸውን የአማራ እና የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽኞች አስታወቁ። የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በሰጠው መግለጫ ÷6ኛው ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ የክልሉ ፖሊስ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን…

ታሪካዊዉን ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ታሪካዊዉን ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በክልሉ እና በሀገር ሀቀፍ ደረጃ የሚደረገውን ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል  እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ወቅታዊ  መግለጫ  ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ወቅታዊ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት የቦርዱ የኮሙኒኬሽን ሃላፊ ወ/ሪት ሶሊያና ሽመልስ ናቸው። በዚህም መግለጫ ቁሳቁስ እሸጋ እና ስርጭት በሚመለከት በኦሮሚያ 118 ፣በድሬዳዋ 47 ፣በአፋር…

ጠ/ሚ ዐቢይ ሰሞኑን ለመገናኛ ብዙሃን የሰጡት ቃለ መጠይቅ በዚህ የጥሞና ወቅት እንዳይተላለፍ ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰሞኑን ለመገናኛ ብዙሃን የሰጡት ቃለ መጠይቅ በዚህ የጥሞና ወቅት እንዳይተላለፍ ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን አሳሰበ። የባለስልጣኑ  ዋና ዳይሬክተር  አቶ መሀመድ እድሪስ ለኢዜአ እንደገለጹት÷ ምንም…

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን ያጠናቀቁትን የጆርዳን  አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን ያጠናቀቁትን የጆርዳን  አምባሳደር ማሰናበታቸውን ከፕሬዚደንት ጽህፈት ቤት ያገኘኘው መረጃ ያመላክታል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…

በስዊዘርላንድ በኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለውን ያልተገባ ጫናዎችን በመቃወም ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በኢትዮጵያ ላይ እየተፈጠሩ ያሉ ያልተገቡ ጫናዎችን በመቃወም በጄኔቭ ከተማ ሰልፍ አካሂደዋል። ሰልፈኞቹ ካስተጋቧቸው መልዕክቶች መካከል…

የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ባንክ ለማቋቋም የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ባንክ ለማቋቋም በተዘጋጀው የዳሰሳ ጥናት ላይ ውይይት ተካሂዷል። በፌደራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አማካኝነት የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የፋይናንስ ችግር…

በመቐለ ስልጠና የተሰጣቸው ከ1 ሺህ በላይ ወጣቶች በመንገድ ስራ ተሰማሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ በጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ መንገድ ስራ የሰለጠኑ  ከ1 ሺህ በላይ ወጣቶች ወደ ስራ መግባታቸውን በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የመቀሌ ከተማ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ  ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በጽህፈት ቤቱ የጥቃቅንና አነስተኛ…

በአሶሳ ከተማ የድንጋይ ከሰል ማጣሪያ እና ማበልፀጊያ ፋብሪካ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንሻንጉል ገሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የድንጋይ ከሰል ማጣሪያ እና ማበልፀጊያ ፋብሪካ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ። የናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ እህት ኩባንያ በሆነው ናሽናል ኮል ኩባንያ የሚገነባው ፋብሪካው 2…