Fana: At a Speed of Life!

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ ግድምና ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ ተከስቶ የነበረው ችግር መፈታቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ ግድምና ጅሌ ጥሙጋ ወረዳ በሚገኙ  የማህበረሰብ ክፍሎች የጥፋት ኃይሎች በፈጠሩት ሴራ የተፈጠረው መቃቃር መከላከያ ሠረዊቱ በማሸማገል ችግሩን መፍታት መቻሉ ተገለጸ። ሠራዊቱ የሀገርን ሉዓላዊነት ወደ ማስከበር ተልዕኮው…

የለውጥ ሂደቱ  በስኬት እንዲጠናቀቅ  ሁሉም ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በያሉበት ርብርብ ሊያደርጉ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የለውጥ ሂደቱ በስኬት እንዲጠናቀቅ ወጣቶችን ጨምሮ ሁሉም ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን በያሉበት ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ፡፡ ዳያስፖራ ኤጀንሲና በኢፌዴሪ ሚሲዮኖች…

አዲስ አበባን የኢትዮጵያ ብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ ማንም የሚያስቆመን አካል የለም – ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን የኢትዮጵያ ብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ ማንም የሚመልሰን፤ የሚያስቆመን አካል የለም  ሲሉ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ  ይህንን የተናገሩት ÷የአዲስ አበባ ከተማ ኮንስትራክሽን ቢሮ…

በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዛሬው እለት በፕሪቶሪያ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች የውጭ ጣልቃገብነትን በመቃወም  ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/…

በአዲስ አበባ ስታዲየም የብልፅግና ድጋፍ የወጣቶች ትእይንት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)"ወጣትነቴን ለኢትዮጵያ ሃገሬ፤ ካርዴን ለብልፅግና!" በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ስታዲየም የወጣቶች የድጋፍ ትእይንት እየተካሄደ ይገኛል። በዚህ ፕሮግራም ላይ ከመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች የተሰባሰቡ ወጣቶች ለብልፅግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ…

የመንገድ ደህንነት በስርዓተ ትምህርት ውስጥ ሊካተት ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንገድ ደህንነት ስርዓተ ትምህርትን በሥርዓተ ትምህርት ውስጥ የማከተት መርሃ ግብር በስካይ ላይት ሆቴል በመካሄድ ላይ ነው። መርሃ ግብሩ "የመንገድ ደህንነት ትምህርት ለሁሉም"  በሚል መሪ ሃሳብ  ነው እየተካሄደ ያለው። የመንገድ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ህብረተሰቡ በመጪው ሰኞ ድምጽ እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ምርጫና አረንጓዴ ዐሻራ እውን እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል። "የዛሬ ሳምንት ኢትዮጵያውያን በ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፃችንን እንሰጣለን፤ ይህ ምርጫ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሚሆን ነጻ እና ፍትሐዊ ምርጫ እንደሚሆን…

መስቀል አደባባይ ከሁሉም የሀገሪቱ ጫፍ የሚገናኙበት፣ብዙ ታሪክ ያሳለፈ የሁላችንም አደባባይ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) መስቀል አደባባይ ከሁሉም የሀገሪቱ ጫፍ የሚገናኙበት፣ብዙ ታሪክ ያሳለፈ የሁላችንም አደባባይ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገልጸዋል። መስቀል አደባባይ ከሁሉም የሀገሪቱ ጫፍ የሚገናኙበት፣ብዙ ታሪክ ያሳለፈ የሁላችንም አደባባይ ነው-…

የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ጀምሮ የመጨረስ ተምሳሌት ነው -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የመስቀል አደባባይ ማዘጋጃ ቤት ፕሮጀክት የምረቃ ሥነ-ስርዓት እየተካሄደ ነው። በ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው ከማዘጋጃ ቤት -የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት የምርቃት መርሐግብር ዝግጅት። ከማዘጋጃ ቤት…

የቡድን 7 አባል ሀገራት አንድ ቢሊየን የኮቪድ ክትባት ሊለግሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቡድን 7 አባል ሀገራት አንድ ቢሊየን የኮቪድ ክትባት ለታዳጊ ሀገራት ለመለገስ ተስማሙ። ድጋፉ በሚቀጥለው አመት የሚስጥ እነደሆን የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንስን ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል። 100 ሚሊየኑ ከእንግሊዝ እንደሆነ እና…