Fana: At a Speed of Life!

በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ የተገነባው 132/33 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ ከ65 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የነጆ ባለ 132/33 ኪሎ ቮልት ማከፋፈያ ጣቢያ ተመርቋል። በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

በጋምቤላ ክልል ለሰላምና ልማት ከፍተኛ አስተዋፆ  ላበረከቱ ተቋማትና ግለሰቦች  እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  በጋምቤላ ክልል ለሰላምና ልማት ከፍተኛ አስተዋፆ ያበረከቱ 202 ተቋማትና ግለሰቦች እውቅናና ሽልማት ተሰጥቷል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ÷ በክልሉ ባለፉት ሶስት ዓመታት የተገኘውን ዘላቂ ሰላምና ልማት ይበልጥ ለማጠናከር ሁሉም…

በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ጣልቃ ገብነትን የሚቃወም ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የቡድን 7 አባል ሀገራት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትን እንደሚቃወሙ በእንግሊዝ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ገለጹ፡፡ ”ለኢትዮጵያ ዘብ እንቁም” በሚል መሪ ቃል የዩናየትድ ኪንግደም…

በ4ነጥብ 2 ቢሊየን ብር  የሚገነባው የነቀምት_ሶጌ_ካማሺ_ቆንጮ የአስፓልት መንገድ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  የነቀምት_ሶጌ_ካማሺ_ቆንጮ  160 ኪ ሜ የአስፓልት መንገድ ግንባታ በ4ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ግንባታው ተጀመረ። በመንገድ ማስጀመሪያ መረሃ ግብሩ  ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር  ሽመልስ አብዲሳ ፣የቤኒሻንጉል ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ…

የኢትዮጵያና የጅቡቲ ግንኙነት  ታሪካዊ፣ ጠንካራና በማናቸውም የውጭ ተፅዕኖ የማይናወጥ ነው- የጅቡቲው ፕሬዚደንት እስማዔል ዑመር ጉሌህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የልዑካን ቡድን ከጅቡቲ ፕሬዝዳንት   እስማዔል ዑመር ጉሌህ ጋር ተወያየ። በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የጦር ኃይሎች ኢታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ…

በመቐለ ከተማ የሰራዊቱን የደንብ ልብስ በመልበስ ዘረፋ ላይ እየተሰማሩ ያሉ አካላትን ለህግ ለማቅረብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቐለ ከተማ የመከላከያና የፌዴራል ፖሊስ አባላት ሳይሆኑ የሰራዊቱን የደንብ ልብስ በመልበስ ጭምር ዘረፋ ላይ እየተሰማሩ ያሉ አካላትን ለህግ ለማቅረብ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በከተማዋ ህብረተሰቡ ሰላማዊ ኑሮ እንዳይኖር…

በመቐለ ከተማ ዙሪያ በ405 ሚሊየን ብር ወጪ የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ ዙሪያ 405 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት የኤሌክትሪክ ፕሮጀክት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ ፕሮጀክቱ 25 ሺህ አባወራዎችን…

በእስራኤል በኢትዮጵያ ያለውን የኢንቨስትመንትና ቱሪዝም ማስተዋወቂያ የመርሀ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤል ቴሌአቪቭ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብ ዲፕሎማሲ፣ እና የኢንቨስትመንት እና ቱሪዝም ማስተዋወቂያ መርሀ ግብር ተካሂዷል። ቴል አቪቭ ያፎ በሚገኘው የፔሬዝ የሰላም እና ኢኖቬሽን ማዕከል  በተካሄደውበዚህ የምግብ…

የኢትዮ-አውሮፓ ሕብርት የጋራ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ-አውሮፓ ህብረት የጋራ ምክክር በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  አቶ ደመቀ መኮንን እና በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ጆሃን ቦርግስታም በጋራ በመመራት ተካሂዷል። ምክክሩ በኢትዮ-አውሮፓ ህብረት የትብብር ጉዳዮች፣…

የቦረና ዩኒቨርሲቲ ነገ  ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ትምህርትን ተደራሽ ለማድረግ 350 ሚሊየን ብር በሆነ ወጪ የተገነባው የቦረና ዩኒቨርሲቲ ነገ በይፋ እንደሚመረቅ ተገለጸ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶክተር ቦሩ  ጠቼ ÷ የቦረና የኒቨርሲቲ የመማሪያ ክፍሎች፣ የአስተዳደር፣ ቤተ ሙከራ፣ ቤተ…