የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ላይ ጉድለት በተገኘባቸው የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ቀን ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ወረቀቶች ላይ ጉድለቶች መገኘታቸውን ተከትሎ ጉድለት የተገኘባቸው የምርጫ ክልሎች የድምጽ መስጫ ቀን መራዘሙን የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ቦርዱ 11 ቀናት በቀሩት ምርጫ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል።
የብሄራዊ…