Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ያሉ ቱባ ባህሎች ያጋጠሙ ግጭቶች እንዲፈቱ ትልቅ ድርሻ ነበራቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ያሉ ቱባ ባህሎች በክልሉ ባለፉት ሶስት ዓመታት ያጋጠሙ ግጭቶች እንዲፈቱ ትልቅ ድርሻ እንደነበራቸው ተግልጿል። የሰላም ሚኒስቴር ከደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ጋር በመተባበር ከታህሳስ…

የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔና የቋሚ ኮሚቴ አባላት የጎተራ-ቄራ-ሳር ቤት መንገድን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔን ጨምሮ የቋሚ ኮሚቴ አባላት የጎተራ - ቄራ - ሳር ቤት መንገድ ግንባታን ጎብኝተዋል። የፑሽኪን ወይንም ሳር ቤት አደባባይ - ቄራ - ጎተራ ማሳለጫ የመንገድ ፕሮጀክት 3.8 ኪ.ሜ ርዝመት እና ከ30 እስከ 45 ሜትር…

በካናዳ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ140 ሺህ የካናዳ ዶላር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ አልበርታ ግዛት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ140 ሸህ የካናዳ ዶላር በላይ ተሰበሰበ። በካናዳ የተቋቋመው የጥምረት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የአልበርታ ቻፕተር በካናዳ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በአልበርታ ግዛት…

በኢትዮጵያ 37 ሺህ በሚሆኑ ኮምፒውተሮች ላይ የሳይበር ጥቃት ለመፈፀም ሙከራዎች እየተደረጉ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኢትዮጵያ ውስጥ በሚገኙ 37 ሺህ ኮምፒውተሮች ላይ የሳይበር ጥቃት ለመፈፀም ሙከራዎች እየተደረጉ መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ይፋ አድርጓል፡፡ ተቋሙ ባወጣው መረጃ "ሳይበር ሆርስ ግሩፕ" የተሰኘ የመረጃ ሰርሳሪ ቡድን አዲስ…

ፋሲል ከነማን በገቢ ለማጠናከር ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በጎንደር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ማእድ የንጉስ እራት በሚል ክለቡን በገቢ ለማጠናከር ያለመ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር በአጼ ፋሲል አብያተ መንግስት ቅጥር ግቢ ዛሬ ምሽቱን ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የተገኙት የአማራ ክልላዊ መንግስትርእሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር…

ቦርዱ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች ድምጽ የማይሰጥባቸውን  አካባቢዎች ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሰኔ 14 በተለያዩ ምክንያቶች የድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ የማይከናወንባቸውን  የተወሰኑ አካባቢዎች ይፋ አድርጓል። የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሙሉ መረጃ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን…

በትግራይ ክልል ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን በፌዴሬሽን ምክር ቤት የዴሞክራሲያዊ አንድነት፣ የህገ-መንግስት አስተምህሮና የሰላም ግንባታ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ። የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር…

የሁዋዌ-አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአይ ሲ ቲ ልምምድ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁዋዌ-አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ (አይሲቲ) ልምምድ ማዕከል ተመርቆ ተክፍቷል፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው ወልደሃና÷ የማዕከሉ መከፈት የዩኒቨርሲቲው የአይ ሲ ቲ ተማሪዎች በቂ…

በጎንደር በሰላምና አብሮነት ዙሪያ ውይይት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሰላም፣ በአብሮነት፣ በሃይማኖትና በብሄር ብዝሃነት ላይ የሚመክር ውይይት በጎንደር ከተማ እያካሄደ ነው። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ምክትል ጠቅላይ ፀሐፊ ሃጂ መስዑድ አደም፥ "ኢትዮጵያ…

6ኛው ዙር ሃገር አቀፍ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የዕውቅና መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ዙር ሃገር አቀፍ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የዕውቅና መርሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። በመርሃ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተገኝተዋል።…