ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በአክሱም ከተማ የተፈጸሙ ወንጀሎችን እና የተከናወኑ የወንጀል ምርመራ ተግባራትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በትግራይ ክልል በአክሱም ከተማ የተፈጸሙ ወንጀሎችን እና የተከናወኑ የወንጀል ምርመራ ተግባራትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
ላለፉት ሁለት ወራት ከፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን እና…