በሀረሪ ክልል ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ3 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተለያዩ ወረዳዎች እየተዘዋወረ የሚገኘው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ በዛሬው እለት ከአሚር ኑር ወደ አቦከር ወረዳ የተዛወረ ሲሆን ዋንጫው አቦከር ወረዳ ሲደርስም ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡
በእስካሁኑም ከአምስት ወረዳዎች ከ3 ነጥብ…