Fana: At a Speed of Life!

የጭልጋ አካባቢን ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ለመመለስ ያለመ ግብረሀይል ተቋቁሞ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጭልጋ አካባቢን ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ለመመለስና የአካባቢውን ሰላም አስተማማኝ ለማድረግ ያለመ ግብረሀይል (ኮማንድ ፖስት) ተቋቁሞ ስራ መጀመሩ ተገለፀ። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከሰሞኑ ግጭት በተከሰተበትን የጭልጋ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ …

ለትንሳኤ በዓል የተሻለ የውሃ ስርጭት እንዲኖር ተጨማሪ 10ሺህ ሜትር ኪዩብ ውሃ ያመርታል- የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለትንሳኤ በዓል የተሻለ የውሃ ስርጭት እንዲኖር ተጨማሪ 10ሺህ ሜትር ኪዩብ ውሃ እንደሚያመርት የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ የትንሳኤ በአል በጥሩ ሁኔታ እንዲከበር እስከ ምሽት አምስት ሰዓት የሚሰሩ…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በኪንፋዝ በገላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የኪንፋዝ በገላ ወረዳ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ተስፋዬ ጥሩነህ ለአሚኮ እንዳሉት÷…

ለትግራይ ክልል 371 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው መድኃኒቶችና ሌሎች የህክምና ቁሳቁሶች ቀርበዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በ371 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው መድኃኒቶችና ሌሎች የህክምና ቁሳቁሶችን ማቅረቡን የኢትዮጵያ የመድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ገለጸ። የኤጀንሲው ዳይሬክተር ጀነራል ዶክተር አብዱልቃድር ገልገሎ ለኢዜአ…

ኮሚሽኑ ለስቅለት እና ለትንሳኤ በዓል የፀጥታ ዕቅድ አውጥቶ ወደ ተግባር መግባቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የስቅለት እና የትንሳኤ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ወቅቱን ያገናዘበ የፀጥታ ዕቅድ አውጥቶ ወደ ተግባር መግባቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በበዓላት መዳረሻ ወቅት ከወትሮው በተለየ ጨምሮ የሚታየውን የሰዎች እና የተሽከርካሪዎች…

የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ያሰለጠናቸውን 387 እጩ መኮንኖች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ለ8ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 387 እጩ መኮንኖች አስመረቀ፡፡ የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ዳመነ ዳሮታ በምርቃቱ ላይ  ባደረጉት ንግግር÷ በኢትዮጵያ ሲስተዋሉ የነበሩ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን…

ቱርክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ የእንቅስቃሴ ገደብ ልትጥል ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቱርክ የኮቪድ19 ወረርሽኝ መስፋፋትን ተከትሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ የእንቅስቃሴ ገደብ ልትጥል ነው። የሃገሪቱ መንግስት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታትና የሞት መጠኑን ለመቀነስ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ የእንቅስቃሴ ገደቦችን እንደሚጥል…

በመቐለ ከተማ ማዕከል በማቋቋም እርዳታ በቅርበት ለወረዳዎች እንዲዳረስ እየተደረገ  ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )በአሁኑ ወቅት በመቐለ ከተማ ማዕከል በማቋቋም ማንኛውም እርዳታ በቅርበት ለወረዳዎች እንዲዳረስ እየተደረገ  መሆኑ ተገለጸ። ቻታም ሀውስ የተባለው የእንግሊዝ ዓለም አቀፍ የፖሊሲ ጥናትና ምርምር ተቋም ለንደን  ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጋር…

ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ  924 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተይዘዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)   ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ  5 ሺህ 258 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 924 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 254 ሺህ 44 ደርሷል። በሌላ በኩል 2 ሺህ 50 ሰዎች…