Fana: At a Speed of Life!

ለመኸር እርሻ  የሚውል 9 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል ማዳበሪያ ወደ አገር ውስጥ ገብቷል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለመኸር እርሻ የሚውል 9 ነጥብ 4 ሚሊየን ኩንታል ማዳበሪያ ወደ አገር ውስጥ መግባቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። መንግስት የግብርናውን ዘርፍ ምርታማነት ለመደገፍ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መመደቡም ተገልጿል። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ…

ሠራተኞችን ከአንድ ተቋም ወደ ሌላ ተቋም አዘዋውሮ ማሠራት የሚያስችል አሠራር ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚሰጠውን አገልግሎት ተደራሽ እና ቀልጣፋ ለማድረግ ሠራተኞችን ከአንድ ተቋም ወደ ሌላ ተቋም አዘዋውሮ ማሠራት የሚያስችል አሠራር ተግባራዊ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው…

በይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን  በህግና ስርዓት ማዕቀፍ ውስጥ ሆነው የሚገዙበት ረቂቅ መመሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የበይነ መረብ መገናኛ ብዙኃን  በህግና ስርዓት ማዕቀፍ ውስጥ ሆነው የሚገዙበት ረቂቅ መመሪያ ዙሪያ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ፣ በጠቅላይ አቃቢ ህግ እና በባለድርሻ አካላት መካከል ዛሬ ውይይት  ተካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 5ኛ ዙር 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ ዙር 1ኛ የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን በሀዋሳ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል። የምክር ቤቱ ስብሰባ ዛሬን ጨምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚካሄድም ተመላክቷል። የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…

የግልገል በለስ ከተማና አካባቢው ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ እየተመለሰ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን የግልገል በለስ ከተማና አካባቢው ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴ  እየተመለሰ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለፁ። የአካባቢው  ነዋሪዎች ቀደም ሲል የፀጥታ ስጋትና መፈናቀል አሳስቧቸው ነበር ገልጸዋል ፡፡ ሰሞኑን ግን አንፃራዊ ሰላም…

የአርብቶ አደር አካባቢ የልማት ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ የሚውል 200 የሞተር ሳይክል ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ቆላማ አካባቢዎች የአርብቶአደሩን ማህበረሰብ የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ልዩ ልዩ የልማትፕሮጀክቶች ተቀርፀው እየተሠሩ መሆኑን በሰላም ሚኒስቴር የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ማስተባበሪያ አስታወቀ። ማስተባባሪያው…

አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ በታንዛኒያ  ለሚገኙ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሚዲያዎች ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታንዛንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር  ዮናስ ዮሴፍ ለታንዛኒያ  የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች እንዲሁም  ለአለም አቀፍ ሚዲያዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሰጡ። በዚህም በትግራይ ክልል የህውሓት ቡድን በአገር መከላከያ ራዊት የሰሜን እዝ…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድን እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ዑስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል። ኢንጂነር ታከለ በማዕድን ዘርፉ እየተከናወነ ካለው የፖሊሲ እና የህግ ማሻሻያና ሪፈሮርም ጋር በተያያዘ ገለጻ…

339 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 339  ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ አረቢያ፣  ሪያድ ከተማ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በው ጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበልማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

በጣና ሐይቅ ላይ ተንሳፎ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሰው የእምቦጭ አረም ሙሉ ለሙሉ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣና ሐይቅ ላይ ተንሳፎ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሰው የእምቦጭ አረም ሙሉ ለሙሉ መሰብሰቡን የጣናና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። የጣናና ሌሎች ውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶክተር አያሌው ወንዴ…