Fana: At a Speed of Life!

ተመድ በሰሜን ምስራቅ ናይጀሪያ የሚያደርገውን የሰብዓዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት አቋረጠ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በቅርቡ በናይጄሪያ ሰሜን ምስራቅ ቦርኖ ግዛት በዲካ እና በዳማክ ከተሞች የሚያደርገውን ሰብአዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት ማቋረጡን አስታወቀ፡፡ ተመድ ድጋፉን ያቋረጠው ቦኮ ሃራም በአካባቢው ከሚፈጽመው ጥቃት ጋር ተያይዞ…

በሰሜን ሸዋ እና በደቡብ ወሎ የኦሮሞ ልዩ ዞን ወረዳዎች ከተከሰተው የጸጥታ ችግር ጋር ተያይዞ ኮማንድ ፖስት መቋቋሙን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የመከላከያ ሚኒስቴር በወቅታዊ የሀገሪቱ የጸጥታ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። በዚህም በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ህዝብን ከህዝብ በማጋጨት በንጹሃን ዜጎች ላይ የህይወት እና ንብረት አደጋ ባደረሱ የጥፋት ቡድኖች ላይ…

ለጊዜው ምክንያቱ ባልታወቀ የቦንብ ፍንዳታ የሁለት ግለሰቦች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በልደታ ክፍለ ከተማ ለጊዜው ምክንያቱ ባልታወቀ የቦንብ ፍንዳታ የሁለት ግለሰቦች ህይወት ማለፉን የአዲስ  አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ሚትሮሎጂ ፊት ለፊት ለልማት በተዘጋጀ…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ የተመድ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር  ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) አስተባባሪ ከሆኑት አምባሳደር ኤሪክ ኦቨረስት ጋር ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ ወቅት አምባሳደር ነብያት ኢትዮጵያ የታላቁ ህዳሴ ግድብ…

በፕሪሚየር  ሊጉ  ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 2 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 2 ለ1 አሸነፈ። የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ግቦች  ሙጂብ ቃሲም እና ፍቃዱ ዓለሙ በ3ኛው እና 87ኛው ደቂቃ ላይ ያስቆጠሩ ሲሆን ÷የሲዳማ ቡናን ብቸኛ ግብ ኦኪኪ አፎላቢ በ47ኛው…

በድሬዳዋ የኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ እና በቻይናው ዌስት ኢንተርናሽናል ሆልዲንግ የሚገነባው የድሬዳዋ ናሽናል ሲሚንቶ አ.ማ ኢንደስትሪያል ኮምፕሌክስ የብረታ ብረት ፋብሪካ በድሬደዋ ከተማ ለመገንባት የሚያስችል የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ። የመሠረት ድንጋዩን…

የወላይታ ልማት ማኅበር በአዲስ አበባ የባህል ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ልማት ማኅበር በአዲስ አበባ የባህል ማዕከል እንዲገነባ ከከተማ አስተዳደሩ መሬት ተሰጠው። የወላይታ ልማት ማኅበር የ20 ዓመት የልማት እቅዱን ለአባላቱና ለደጋፊዎቹ በአዲስ አበባ አስተዋውቋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል…

የሕዳሴ ግድብ ሁለት የውሃ ማስተንፈሻዎች ተጠናቅቀው ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የሕዳሴ ግድብ ሁለት የውሃ ማስተንፈሻዎች ተጠናቅቀው ስራ መጀመራቸውን የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ ገለጹ፡፡ ሁለቱ ማስተንፈሻዎች አጠቃላይ ዓመታዊውን የዓባይ ፍሰት የማሳለፍ አቅም እንዳላቸው ሚኒስትሩ በትዊተር…