የመሰረታዊ ሸቀጦች አቅርቦት እና ስርጭት ላይ የመረጃ ፍሰት ስርዓት ግምገማ ዓውደ ጥናት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የጋራ ትብብር የተዘጋጀ የመረጃ ፍሰት ስርዓት ግምገማ ዓውደ ጥናት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ፡፡
ዓውደ ጥናቱ የመሰረታዊ ሸቀጦች አቅርቦትና ስርጭት ላይ የሁለቱ ተቋማት…