የሀገር ውስጥ ዜና 160 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከየመን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Meseret Demissu Apr 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) 160 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በአለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ድጋፍ ከየመን ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል፡፡ ከዛሬ ከተመለሱት 160 ስደተኞች ኢትዮጵያውያን መካከልም 42ቱ ባለፈው ሰኞ በጂቡቲ ከሰጠመችው ጀልባ የተረፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጎንደር ከተማ 168 ህገወጥ ሽጉጦች ተያዙ Meseret Demissu Apr 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) በጎንደር ከተማ 168 ህገወጥ ቱርክ ሰራሽ ሽጉጦች መያዙን የጎንደር ከተማው ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡ በመምሪያው የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ክፍል ሀላፊ ዋና ኢንስፔክተር እየሩስ አስማረ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት÷ ህገወጥ የጦር…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫ ቦርድ የኦሮሞ ነጻነት ዲሞክራሲያዊ ግንባርን ከፓርቲነት መሰረዙ አግባብ ነው ሲል ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሰጠ Meseret Demissu Apr 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )ፍርድ ቤቱ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የኦሮሞ ነጻነት ዲሞክራሲያዊ ግንባር ከፓርቲነት መሰረዙ አግባብ ነው ሲል ውሳኔ ሰጠ። ውሳኔውን የሰጠው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 9ኛ የምርጫ ጉዳዮች ችሎት ነው። ፍርድ ቤቱ ውሳኔ የተሰጠው…
የሀገር ውስጥ ዜና ከግድቡ ግንባታ ጋር ተያይዞ ግብጽና ሱዳን ባለሙያ እንዲሰይሙ መጋበዛቸው የዲፕሎማሲውን ጥረት ጫፍ ያደረሰ ነው -ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ Meseret Demissu Apr 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ከመጀመሩ በፊት መረጃ ለመለዋወጥ የግድብ ተወካዮቻቸውን እንዲሰይሙ ኢትዮጵያ ለግብጽና ሱዳን ያቀረበችው ጥያቄ የዲፕሎማሲውን ጥረት ጫፍ ያደረሰ እና ኢላማውን በአግባቡ የመታ መሆኑን ፕሮፌሰር ያዕቆብ አርሳኖ ገለጹ።…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የምገባ መርሐግብር ሊተገበር ነው Meseret Demissu Apr 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጎዳና ተዳዳሪዎችን እና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የምገባ መርሐግብር በአምስት ክፍለ ከተሞች ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ተፈረመ ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተለያዩ ባለ…
የሀገር ውስጥ ዜና በድሬዳዋ ከ725 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድና የጎርፍ መከላከያዎች እየተገነቡ ነው Meseret Demissu Apr 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር ከ725 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድና የጎርፍ መከላከያ ግንባታዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች በተለይም ከዚህ ቀደም ይስተዋሉ የነበሩ የትራፊክ መጨናነቆችን…
የሀገር ውስጥ ዜና በደገሀቡር እና በጅግጅጋ ሪፈራል ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል ያገባኛል ኢኒሼቲቭ ተጀመረ Meseret Demissu Apr 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል በደገሀቡር ሆስፒታል እና በጅግጅጋ ሪፈራል ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት ጥራትን፣ ፍትሀዊነትንና ተደራሽነትን እንደሚያሻሽል የታመነበት ያገባኛል /I CARE/ የተሰኘው ኢኒሼቲቭ በይፋ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መረሀግብሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ በምርጫ ሂደት የሴቶችን ተሣትፎ ለማረጋገጥ የሚያስችል ሥልጠና ሰጠ Meseret Demissu Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በምርጫ ሂደት ውስጥ የሴቶችን ተሣትፎ ለማረጋገጥ የሚያስችል የሦስት ቀን ሥልጠና ለምርጫ ታዛቢዎች ሰጠ ። በወቅቱም የቦርዱ አመራር የሆኑት ብዙወርቅ ከተተ ÷ የ6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አካታች ለማድረግ በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቤተመንግስት ቦምብ ለማስወርወር አባላትን ሲመለምሉ የነበሩ ግለሰቦች ክስ እንዲሻሻል ብይን ተሰጠ Meseret Demissu Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤተመንግስት ቦምብ ለማስወርወር 1 ሚሊየን ብር ይሰጣችኋል በማለት አባላትን ሲመለምሉ ነበር የተባሉ ሶስት ግለሰቦች ላይ የቀረበው ክስ እንዲሻሻል ብይን ተሰጠ። ክሱ እንዲሻሻልብይን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የጸረ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን እንደሚወጡ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት ገለጹ Meseret Demissu Apr 12, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን እንደሚወጡ በተለያዩ ክልሎች ላይ እየሰሩ የሚገኙ የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት ገለጹ። ከፋና ጋር ቆይታ ያደረጉ በደቡብና በሲዳማ ክልሎች የሚገኙ የሲቪል ማህበራት አመራሮችና አባላትም ተቋማቸው ግንዛቤ…