Fana: At a Speed of Life!

ከ800 በላይ ጥይቶችን በበቆሎ ውስጥ ደብቆ ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከ800 በላይ ጥይቶችን በበቆሎ ውስጥ ደብቆ ሲያዘዋውር የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ። ግለሰቡ ወንጀሉን የፈፀመው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7  ልዩ ቦታው አውቶቡስ ተራ…

የ1442 ኛው የረመዳን ፆም ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ1442 ኛው የረመዳን ፆም ነገ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት  ገለጸ። ምክር ቤቱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እንደገለጸው÷ ህዝበ ሙስሊሙ በፆምና ጸሎት የሚየሳልፈው የረመዳን ወር ነገ የሚጀምረው ጨረቃ ዛሬ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ  ለጁቡቲው ፕሬዚዳንት የደስታ መግለጫ አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ  አሕመድ ፕሬዝዳንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ  በሀገራቸው በተደረገው ምርጫ በድጋሜ ማሸነፋቸውን ተከትሎ የደስታ መግለጫ አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ  በቲውተር ገጻቸው ላይ ÷ወንድሜ ፕሬዝዳንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ  …

የድምፅ መስጫ ወረቀት የህትመት ቅደም ተከተል ሎተሪ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድምፅ መስጫ ወረቀት ቅደም ተከተል ሎተሪ የማውጣት ስነስርዓት ተካሂዷል፡፡ በ6ኛው አጠቃላይ ምርጫ ላይ እንዲወዳደሩ ህጋዊ ዕውቅና የተሰጣቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች የድምፅ መስጫ ወረቀት ቅደም ተከተል በዕጣ ተለይቶ…

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ በመጪው 2013 አገራዊ ምርጫ የመወዳደሪያ ማኑፌስቶውን አስተዋወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ/ኢሶዴፓ/ በመጪው 2013 አገራዊ ምርጫ የመወዳደሪያ ማኑፌስቶውን አስተዋውቋል፡፡ ፓርቲው በሰጠው ጋዜጣው መግለጫ በሚከተላቸው 21 አገራዊ የፖሊሲ አቅጣጫዋዎች ላይ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ በዚህም የህዝቦች…

በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ ከሰባት ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ቦታው ቦሌ ኢምፔሪያል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ 1 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የመሬት ውስጥ ተቀባሪ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ መስመር ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የምስራቅ አዲስ…

የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ ለ5ኛ ጊዜ ምርጫ አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የጂቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ ለ5ኛ ጊዜ ለፕሬዝዳንትነት ተወዳድረው ከመራጩ ሕዝብ 98 ከመቶ ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል። በፕሬዝዳንታዊ ምርጫው ላይ ድምጽ ለመስጠት የተመዘገቡት ሰዎች 215 ሺህ እንደነበር ተዘግቧል።…

በኢንቨስተርነት ስም የማጭበርበር ወንጀል የሚፈጽሙ የውጭ ሀገር ዜጎች መኖራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ የውጭ ሀገር ዜጎች ኢንቨስተር ነን በሚል ከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል እንደሚፈፅሙ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ኢንተለጀንስ እንዳረጋገጠው÷ አንዳንድ የውጭ ሀገር ዜጎች ኢንቨስተር ነን በሚል…

በአማራ ክልል በሎጐና አርዲቦ ሀይቅ ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመታደግ ያለመ የጥናትና ምርምር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሚገኙት ሎጐና አርዲቦ ሀይቅ ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመታደግ ትኩረት ያደረገ የጥናትና ምርምር መድረክ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩን የክልሉ መንግስት የጣና ሀይቅና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃ…

ሲቪክ ማህበራት ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የራሳቸውን ሚና መጫወት  እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ማቶ ማሩ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሲቪክ ማህበራትየራሳቸውን ሚና መጫወት  ይገባቸዋል ሲሉ ገለጹ። ከለውጡ በኋላ ከተሰራው ስራዎች ውስጥ አንዱ የሲቪክ ማህበራት ሚናቸውን ከፍ እንዲያጉ ለማድረግ…