በኢትዮጵያ ልዩ የሆኑ 3 ሺህ ፎቶዎችን በዲጂታል መልክ ለጎብኚዎች ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ልዩ የሆኑ 3 ሺህ ፎቶዎችን በዲጂታል መልክ ለጎብኚዎች ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው።
የፎቶግራፍ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን ለሽያጭ ማቅረብ የሚችሉበት አሰራርም እየተዘረጋ መሆኑ ተመላክቷል።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና…