Fana: At a Speed of Life!

125ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር በተመለከተ ከመገናኛ ብዙኃን ሃላፊዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)125ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር በተመለከተ ከመገናኛ ብዙኃን ሃላፊዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። "አድዋ የኅብረብሔራዊ አንድነት ዓርማ" በሚል በድምቀት የሚከበረውን 125ኛው የአድዋ በዓል በማስመልከት የመገናኛ ብዙኃን ሚና…

የኦሮሚያ ክልል የ6 ወራት የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የ2013 በጀት ዓመት የ6 ወራት የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ነው፡፡ የግምገማ መድረኩም የክልል፣ የዞንና የወረዳ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በአዳማ ከተማ በአባገዳ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡…

በትግራይ ክልል ‘ሰብዓዊ እርዳታ እየቀረበ አይደለም’ የሚሉ አካላት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት አስበው ነው – ዶክተር ሙሉ ነጋ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ሰብዓዊ እርዳታ እየቀረበ እንዳልሆነ የሚናገሩ አካላት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት አስበው ነው ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ ተናገሩ። ዶክተር ሙሉ ነጋ ከኢዜአ…

ከደቡብ ክልል ለኮይሻ ፕሮጀክት ግንባታ ከ230 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው እና በደቡብ ክልል ለሚገኘው የኮይሻ ፕሮጀክት ግንባታ ከ230 ሚሊየን ብር በላይ ከክልሉ መንግስት ሰራተኞች እና የህብረተሰብ ክፍሎች መሰብሰብ መቻሉ ተገለጸ። የክልሉ ምክትል ርእሰ…

የአምባሳደር ድንበሩ ዓለሙ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአምባሳደር ድንበሩ ዓለሙ የቀብር ስነ ስርዓት በኮልፌ የሙስሊም መቃብር ተፈፅሟል። የአምባሳደር ድንበሩ ዓለሙ የቀብር ስነ ስርአት የተፈጸመው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንንና እና ከፍተኛ የመንግስት…

ቦርዱ ሕጋዊ ምዝገባ ላጠናቀቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክት እንዲያስገቡ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን ሕጋዊ ምዝገባ ላጠናቀቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከጥር 13 እስከ ጥር 18 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት የምርጫ ምልክት እንዲያስገቡ ጥሪ አቅርቧል። የምርጫ ምልክት መረጣው…

የግብርና ሚኒስትሩ ከአልቪማ ፉድ ኮምፕሌክ ባለቤት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን በኢትዮጵያ ፓስታን በማምረት ወደ ውጭ ከሚልኩት የጂቡቲው ባለሀብት አቶ ዲሬ አሊ ጋር ተወያዩ። ባለሀብቱ የአልቪማ ፉድ ኮምፕሌክ ባለቤት ሲሆኑ በኢትዮጵያ መዋዕለ-ነዋያቸውን በማፍሰስ…

የሶማሌ ክልል ልዑክ ናይሮቢ ከሚኖሩ የክልሉ ተወላጆች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሶማሌ ክልል የኢንቨስትመንት እና ዳያስፖራ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዱልሰላም ዩሱፍ የተመራው የሶማሌ ክልል የልዑካን ቡድን በናይሮቢ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል። የልዑካን ቡድኑ በትናንትናው ዕለት በኢትዮጵያ ኤምባሲ በመገኘት በናይሮቢ…

በጋምቤላ ክልል ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውር የተገኘ ግለሰብ በቀጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውር የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር ኮማንደር ኡማን ኡጋላ ÷ ግለሰቡ በቀጥጥር ስር የዋለው ጥር 10 ቀን 2013 ዓ.ም.…