Fana: At a Speed of Life!

በትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የንግድና መጠጥ ቤቶችን ተጽዕኖ ለመከላከል እየተሰራ  ነው- የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ቤቶች አቅራቢያ የንግድና መጠጥ ቤቶችን ተጽዕኖ ለመከላከል እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡ ትምህርት ቢሮው "በመልካም ስብእና የታነፁ" ተማሪዎችን ለማፍራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር…

የኬንያ ንግድ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ጋር የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስርን  ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሪቻርድ ንጋትያ እና  ሌሎች የስራ  ኃላፊዎች  በኬንያ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል ሃላፊ ከአምባሳደር ሲራጅ ረሺድ ጋር  ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ ወቅትም አምባሳደር ሲራጅ   ኤምባሲው በናይሮቢ…

በትግራይ ክልል ለ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች እርዳታ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት ተደርጓል – የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን 

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሕግ ማስከበር ሥራው ሰብዓዊ ቀውስ ገጥሟቸዋል ተብሎ የተገመቱትን 700 ሺህ ሰዎች ጨምሮ ለ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች እርዳታ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት መደረጉን የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽነሩ ምትኩ ካሳ…

አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ኮሚቴ በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ኮሚቴ ከኢትዮጵያ የቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ እስካሁን ለ5 ሺህ 730 ሰዎች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረሱን ማህበሩ አስታውቋል፡፡…

በትግራይ ክልል ቷቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር እየተሰራ ነው -ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በልዩ ልዩ ምክንያቶች ቷቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮችና ባለሙዎች በትግራይ ክልል በቀጣይ ትምህርት ለማስጀመር…

የዘንድሮው 125ኛ የዓድዋ ድል በዓል ብሄራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ይከበራል – ዶ/ር ሂሩት ካሳው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው 125ኛ የዓድዋ ድል በዓልን ብሄራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው እንደገለፁት በዓሉ የብሄራዊ አንድነት መገለጫ…

ባለስልጣኑ 361 ኪ.ሜ የተበላሸ መንገድ ጠግኖ ለአገልግሎት ክፍት አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን 361 ኪ.ሜ የተበላሸ መንገድ እና የመንገድ አካላትን ጠግኖ ለአገልግሎት ክፍት አደረገ። በዚህም ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ የተበላሹ የአስፋልት፣ የጠጠር ፣ የእግረኛ መንገድ፣…

የዜጎች ሞት፣ መፈናቀልና ንብረት መውደም ስለሚቆምበት ሁኔታ እና ተጎጂዎች በዘላቂነት እንዲቋቋሙ ለማድረግ የሚሰራ ቡድን እንዲቋቋም ውሳኔ ተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል ዞንን ጨምሮ በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች የሚታየው የዜጎች ሞት፣ መፈናቀልና ንብረት መውደም በአስቸኳይ ስለሚቆምበት ሁኔታ እና ተጎጂዎች ተገቢውን ድጋፍ አግኝተው በዘላቂነት እንዲቋቋሙ ለማድረግ ከምክር ቤቱ አባላት…

ወርቅ በስድስት ወራቱ የወጪ ንግድ አፈፃፀም ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው ዘርፎች ቀዳሚው ሆኗል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስድስት ተከታታይ ወራት የወጪ ንግድ አፈፃፀም ከፍተኛ ድርሻ ካላቸው አምስት ዘርፎች መካከል ወርቅ በአንደኝነት መቀመጡ ተገልጿል። በዚህም መሰረት 1. ወርቅ 335 ነጥብ 54 ሚሊየን ዶላር 2. ቡና 304 ነጥብ 46 ሚሊየን…

በአፋር እና በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን አጎራባች አካባቢዎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል እና በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ ልዩ ዞን አጎራባች አካባቢዎች የተፈጠረውን ግጭት በዘላቂነት ለመፍታት የሰላም የምክክር መድረክ በሰመራ ተካሄደ ፡፡ በአፋር ክልል እና በአማራ ክልል…