የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የጤና ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች በምስራቅ ሸዋ የሚገኙ የጤና ተቋማትን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የጤና ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች በጋራ በመሆን በምስራቅ ሸዋ የሚገኙ የጤና ተቋማትን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል።
የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና አባላት ከጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሊያ…