Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ክልል ምክር ቤት ጉባኤ ሹመቶችን በማጽደቅ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ስድስተኛ ዓመት የስራ ዘመን ሁለተኛ አስቸኳይ ጉባኤ ሹመቶችን በማጽደቅና የሥራ አቅጣጫን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ። ምክር ቤቱ ለሁለት ቀናት ሲያካሄድ የቆየውን ጉባኤ ዛሬ ሲያጠናቀቅ ሹመቶችን ያጸደቀው የክልሉ…

በማዘጋጃ ቤት ለበዓላት ማክበሪያ ተብሎ በመጋዘን የተቀመጠ መጠነኛ ርችት በድንገት ፈንድቶ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማዘጋጃ ቤት ለበዓላት ማክበሪያ ተብሎ በመጋዘን የተቀመጠ መጠነኛ ርችት በድንገት ፈንድቶ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት ከባፈለው ዓመት…

በሀረሪ ክልል ኮሮና ቫይረስን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንፃር እየታዩ ያሉ መዘናጋቶች እንዲቀረፉ በትኩረት መስራት አስፈላጊ ነው-አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል ኮሮና ቫይረስን ከመከላከልና ከመቆጣጠር አንፃር እየታዩ ያሉ መዘናጋቶች እንዲቀረፉ በትኩረት መስራት አስፈላጊ መሆኑን የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ በሀረሪ ክልል የኮቪድ-19…

ዶ/ር አብረሃም በላይ ከህንድ አምባሳደር ሽሪ ሮበርት ሸቲቶንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስትር ዶክተር አብርሀም በላይ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሽሪ ሮበርት ሸቲቶንግ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። ውይይታቸው በኢትዮጵያና ህንድ ትብብር በአዲስ አበባ የሚገነባው የአይሲቲ…

በመዲናዋ ወንጀል እየተፈጸመ ነው በሚል የውጭ ሃገራት ዜጎች ጉዞ እንዳያደርጉ በሚል የተናፈሰው ዜና ነባራዊ ሁኔታውን ያለገናዘበ ነው – ፖሊስ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወንጀል በስፋት እየተፈፀመ ስለሆነ የውጪ ሀገራት ዜጎች ወደ ተጠቀሱት ስፍራዎች ጉዞ እንዳያደርጉ በማለት በአንዳንድ መገናኛ ብዙኃን እና ማህበራዊ ሚዲያዎች የተናፈሰው ዜና የከተማዋን ነባራዊ ሁኔታ ያላገናዘበ እንደሆነና የከተማችን የፀጥታ ሁኔታ…

አዳዲስ ፈጠራን እና ዘመኑ የሚጠይቀውን የተወዳዳሪነት መስፈርት ማሟላት የሚችል ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ ይገባል-አቶ ታንኳይ ጆክ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዳዲስ ፈጠራን እና ዘመኑ የሚጠይቀውን የተወዳዳሪነትን መስፈርት ማሟላት የሚችል ትውልድ ለመፍጠር ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ታንኳይ ጆክ አስታወቁ፡፡ አቶ ታንኳይ…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተለያዩ ዘርፎች ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ መለሰ ዓለሙ በተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ከተሰማሩ ባለሀብቶች ጋር ተወያዩ። በዚህም ለሀገራዊ ልማትና ብልጽግና የግሉን ዘርፍ…

የጁንታውን ቡድን እኩይ አላማ በማክሸፉ ሂደት አየር ሀይሉ የምድር ጦሩን ፈጣን ንቅናቄ በማሳለጥ በኩል የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል-ሜ/ጀ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄነራል ይልማ መርዳሳ ፣ የጁንታውን ቡድን እኩይ አላማ በማክሸፉ ሂደት አየር ሀይሉ የምድር ጦሩን ፈጣን ንቅናቄ በማሳለጥ በኩል የአንበሳውን ድርሻ መወጣቱን አስታወቁ ። ከማዕከል…

በኦነግ ሸኔ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ የህዝቡ ትብብር እና ድጋፍ ከፍተኛ ነው – የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦነግ ሸኔ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ የህዝቡ ትብብር እና ድጋፍ ከፍተኛ መሆኑን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል አራርሳ መርዳሣ ገለጹ፡፡ የክልሉ የፖሊስ ሃይል ከአገር መከላከያ እና ከፌዴራል ፖሊስ ጋር…

ሚኒስቴሩ ከዘርፉ ተዋናዮች ጋር በባህል ኢንዱስትሪ ልማት የአሰራር ስርዓት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከዘርፉ ተዋናዮች ጋር በባህል ኢንዱስትሪ ልማት የአሰራር ስርዓት ዙሪያ በአዳማ ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው ፡፡ በመድረኩ ላይ በባህል ኢንዱስትሪ ልማት ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች ፣ ተጠሪ ተቋማት፣…