Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከስዊዲን የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ እና ከአፍሪካ ግሩፕ ኃላፊ ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዲንና ሌሎች የኖርዲክ ሀገራት ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከስዊዲን የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ እና ከአፍሪካ ግሩፕ ኃላፊ ጋር መከሩ፡፡ አምባሳደር ድሪባ ከስዊዲን የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ኬኔዝ ፎርዝስለንድ እና…

በታህሳስ ወር ከ 344 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባሳለፍነው ታህሳስ ወር ብቻ ከ 344 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የተለያዩ የገቢ እና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። በታህሳስ ወር በተካሄደው ቅንጅታዊ የኮንትሮባንድ…

በመተከል ዞን በንፁሃን ዜጎች ላይ ጥቃት እየፈፀመ ባለው የጥፋት ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን በዞኑ የተቋቋመው ግብረ ሃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል በንጹሃን ዜጎች ላይ ጥቃት እየፈፀመ ባለው የጥፋት ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን በዞኑ የተቋቋመው ግብረ ሃይል አስታወቀ። ግብረ-ሃይሉ ችግሩን ከመሰረቱ ለመፍታት የአጭር፣ የመካከለኛና የረዥም…

በ25 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የይስማ ንጉሥ ሙዝየም ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለዓድዋ ጦርነት ምክንያት የሆነውና የውጫሌ ውል በተፈረመበት ታሪካዊ ቦታ ላይ የተሰራው የይስማ ንጉስ የሙዝየም ግንባታ ተጠናቆ ነገ የፌዴራልና የክልል የመንግስት ስራ ኃላፊዎች የአካባቢው ማህበረሰብ በተገኙበት ይመረቃል፡፡ የዉጫሌ ዉል…

ህግ ማስከበርና ህልውና ዘመቻ ወቅት በትግራይ ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ አባ ገዳዎች እና ሀዳ ሲቄዎች መቀሌ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህግ ማስከበርና ህልውና ዘመቻ ወቅት በትግራይ ክልል ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ አባ ገዳዎች እና ሀዳ ሲቄዎች መቀሌ ገብተዋል። የኦሮሞ አባገዳዎች እና ሀዳ ሲቄዎችም መቀሌ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ…

ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ከዶ/ር ሂሩት ካሳው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር እድሪስ በቅርቡ በነጃሺ በደረሰው ጥቃት ዙሪያ ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ከዶክተር ሂሩት ካሳው ጋር ተወያይተዋል።…

የቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ በዚህ ዓመት ስራ ይጀምራል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እየተገነቡ ካሉ ፓርኮች መካከል አንዱ የሆነው የቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክ በዚህ ዓመት ስራ እንደሚጀምር ተገለጸ። ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር የሚደረገውን መዋቅራዊ ሽግግር ለማሳለጥ መንግስት…

በትግራይ ክልል የመድሀኒት እና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችን እጥረን ለመቅረፉ የሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የተደነገገውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም የሚመረምረው ቦርድ በሁለተኛው ዙር የመስክ ምልከታው ግኝቶች ላይ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያይቷል፡፡ መርማሪ ቦርዱ የተወያየው ከጤና ሚንስቴር እንዲሁም ከሴቶች፣…

በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት ስብሰባ በሀዋሳ እየተካሄደ ነው፡፡ በስብሰባው የጋራ ም/ቤት አሰራር እና በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ላይ ውይይት ይደረጋል፡፡ እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎች…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ቢጨምርም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ተጠቃሚዎች ቁጥር ማሽቆልቆሉን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ቢጨምርም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ተጠቃሚዎች ቁጥር ማሽቆልቆሉን የጤና ሚኒስቴር ገለፀ። የኮሮናቫይረስ ከሚመረመሩ ዜጎች ውስጥ ከ10 በመቶ በላይ ቫይረሱ እየተገኘባቸው መሆኑን የኢፌዴሪ ጤና…