የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኢትዮጵያና ሱዳን በድንበር አካባቢ ያላቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበች
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ኢትዮጵያና ሱዳን በድንበር አካባቢ ያላቸውን ልዩነት በውይይት ቢፈቱ ለቀጠናው መልካም መሆኑን ገለፀች፡፡
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ኢትዮጵያና ሱዳን ከሰሞኑ…