በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እስካሁን 9 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሠብሰቡ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች እስካሁን 9 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ መሠብሰቡን የክልሉ ድጋፍ አሰባሳቢ ዐቢይ ኮሚቴ አስታወቀ
የክልሉ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ኃላፊ እና በመተከል ዞን የተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አሰባሳቢ ዐብይ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ…