Fana: At a Speed of Life!

ከተማ አስተዳደሩ ከ8 ሺህ በላይ ወጣቶችን ከጎዳና አንስቶ እያሰለጠነ ነው-ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2013 በጀት ዓመት 8 ሺህ 286 ወጣቶችን ከጎዳና አንስቶ እያሰለጠነ እንደሚገኝ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነችአቤቤ ገለጹ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች…

ከኮቪድ ህክምና አገግመው የወጡ ታካሚዎች የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ ለሆስፒታሉ ሰራተኞች ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 29 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ-19 ተይዘው በቡልቡላ ኮቪድ ለይቶ ህክምና መስጫ ፊልድ ሆስፒታል ውስጥ ህክምና አግኝተውና አገግመው የወጡ ታካሚዎች የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ በሆስፒታሉ አገልግሎት ለሚሰጡ ባለሙያዎች ምስጋና አቅርበዋል፡፡…

የቀድሞ ፍቅረኛውን በሽጉጥ ተኩሶ የገደለው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ፍቅረኛውን በሽጉጥ ተኩሶ በመግደል የተሰወረውን ግለሰብ በሰዓታት ልዩነት ውስጥ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 ገርጂ ጌች…

ጠ/ሚ ዐቢይ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፤ ታህሳስ 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለእየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል…

የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የመከላከል እና የመቆጣጠር ሥራዎችን ዳግም ትኩረት ተሰጥቶ በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል – ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ-19 ወረርሽኝ የመከላከል እና የመቆጣጠር ሥራዎችን ዳግም ትኩረት ተሰጥቶ በቅንጅት መሥራት እንደሚያስፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አሳሰቡ። አሁን ላይ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ እየጨመረ…

የአይሻ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ግንባታ ማሸጋገር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሌ ክልል ሊገነባ እቅድ ተይዞለት የነበረውን የአይሻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታን አስመልክቶ ፕሮጀክቱን ወደ ግንባታ መሸጋገር በሚችልባቸው ሁኔታዎች ላይ ምክክር ተካሂዷል፡፡ ምክክሩ የተካሄደው የሶማሌ ክልል ምክትል…

ኢትዮጵያ በዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የተረጋገጠና አስተማማኝ የገበያ ዕድል እንድታገኝ ያደርጋታል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የተረጋገጠና አስተማማኝ የገበያ ዕድል ማግኘት እንድትችል እንደሚያደርጋት የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ። የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት እና የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጠና ድርድር ሂደት…

በመቀሌ ከተማ አሽከርካሪዎች በነዳጅ እጥረት ምክንያት መንቀሳቀስ መቸገራቸውን አመለከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመቀሌ ከተማ ባጋጠማቸው የነዳጅ እጥረት ምክንያት ተንቀሳቅሰው ለመስራት መቸገራቸውን አሽከርካሪዎች ተናገሩ። የመቀሌ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር በበኩሉ ነዳጅ የጫኑ ቦቴዎች ከጅቡቲ እየመጡ በመሆኑ ችግሩ እንደሚቃለል አስታውቋል።…

የክርስትና እምነት ተከታዮች የገና በአል ሲያከብሩ በመረዳዳት እና የሌለውን በመደገፍ ሊሆን ይገባል- የደቡብ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የክርስትና እምነት ተከታዮች መጭውን የገና በአል ሲያከብሩ በመረዳዳት እና የሌለውን በመደገፍ ሊሆን እንደሚገባ የደቡብ እና የሶማሌ ክልል ምክትል ርሳነ መስተዳድሮች ገለጹ። ምክትል ርሳነ መስተዳድሮቹ ከፋናብሮድካስቲንግ…

ከማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን አባላት 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ዓመታዊ መዋጮ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27 ቀን 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ ከማህበረሰብ ዓቀፍ የጤና መድህን አባላት 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ዓመታዊ መዋጮ መሰብሰቡን አስታወቀ። በዚህ ዓመት የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ተጠቃሚ ዜጎችን ቁጥር ወደ 40…