በክልሉ የከባቢ አየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል እየተከናወኑ የሚገኙ የተፋሰስ ልማት ስራዎችን ህብረተሰቡ አጠናክሮ መቀጠል አለበት- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 27 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጋምቤላ ክልል የከባቢ አየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል እየተከናወኑ የሚገኙ የተፋሰስ ልማት ስራዎችን ህብረተሰቡ አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ፡፡
“የተፋሰስ ልማት ለግብርና…