Fana: At a Speed of Life!

ታላቁ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የሰየሟቸው ባለሙያዎች ያቀረቡት ረቂቅ ሰነድ ኢትዮጵያ እና ሱዳን ሲቀበሉት ግብፅ ሳትቀበለው…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) ታላቁ የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የሰየሟቸው ባለሙያዎች ያቀረቡትን ረቂቅ ሰነድ ኢትዮጵያ እና ሱዳን ሲቀበሉት ግብፅ ሰነዱን ሳትቀበለው ቀርታለች ። በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ዛሬ የተካሄደውን የሶስትዮሽ ውይይት…

ወንጀለኞችን ለመያዝ ለሚደረገው ጥረት ሁሉ ከፀጥታ ሃይሉ ጎን መሆናቸውን የዳንጉር ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን በወገኖቻችን ላይ ጭካኔ በተሞላበት መልኩ ግድያ የፈፀሙ ወንጀለኞችን ለመያዝ ለሚደረገው ጥረት ሁሉ ከፀጥታ ሃይሉ ጎን መሆናቸውን የዳንጉር ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ። በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረ…

በፕሪሚየር ሊጉ ሀድያ ሆሳእና አዳማ ከተማን 3ለ1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ የአምስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳእና አዳማ ከተማን 3ለ1 አሸንፏል። ለሀድያ ሆሳእና አይዛክ ኢሲንዴ በ36ኛው ደቂቃ፣ ዳዋ ሆቴሳ በ72ኛው ደቂቃ እና ላሊፉ ፎፋና በ89ኛ ደቂቃ ጎል…

በህዳሴው ግድብ ዙሪያ የሚደረገው የሦስትዮሽ ውይይት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዳሴው ግድብ ዙሪያ በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ መካከል የሚደረገው የሦስትዮሽ ውይይት በዛሬው ዕለት መጀመሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውይይቱን ዝርዝር መረጃ በቀጣይ ይፋ እንደሚያደርግም ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ገልጿል።…

ጃን ሜዳን ለጥምቀት በዓል ዝግጁ እንዲሆን ለተሳተፉ አካላት የምስጋና እና እውቅና መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃን ሜዳን ለጥምቀት በዓል ዝግጁ እንዲሆን ለተሳተፉ አካላት የምስጋና እና እውቅና መርሃ ግብር ተካሂዷል። የዕውቅና እና የምስጋና መርሃ ግብሩን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አዘጋጅቶታል።…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች የገና በዓል ማክበሪያ ስጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ 40 እማዎራዎች እና አባወራዎች የገና በዓል ማክበሪያ የበግ፣ የዘይት እና የዱቄት ስጦታ አበርክተዋል። "አንድ ሰው ለአንድ ቤተሰብ"…

የግል የጤና ተቋማት እንዲጠናከሩ መንግስት የበኩሉን ጥረት ያደርጋል- ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) የግል የጤና ተቋማት ለህብረተሰቡ የሚሰጡት የጤና አገልግሎት ከፍተኛ በመሆኑ ለዘርፉ መጎልበት መንግስት የበኩሉን ድጋፍ እንደሚያደርግ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህንን የገለጹት መቀመጫውን…

ለአዕምሯዊ ንብረት መብቶች መከበር መገናኛ ብዙሃን የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) ለአዕምሯዊ ንብረት መብቶች መከበር መገናኛ ብዙሃን ለማህበረሰቡ ግንዛቤ በመፍጠር የድርሻቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት ጠየቀ። የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት በንግድ ምልክት፣ በፓተንት፣ በቅጅና ተዛማጅ መብቶች…

በፍቼ ከተማ ከ2ዐ ሺህ ብር በላይ ሀሰተኛ የብር ኖቶችን ይዞ ለመገበያየት የሞከረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በፍቼ ከተማ 2ዐ ሺህ 800 ሀሰተኛ የብር ኖቶችን ይዞ ለመገበያየት የሞከረን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ሕዝብ ግንኙነት ተጠሪ ኢንስፔክተር መላኩ ቶላ ለኢዜአ…

ከነገ ጀምሮ 35 ሺህ ወጣቶች በኢትዮጵያዊ አብሮነትና አንድነት ዙሪያ ስልጠና ሊወስዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ አንድነትና አብሮነት ዙሪያ ከነገ ጀምሮ ለ35 ሺህ ወጣቶች ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያዩ ቋሚ ኮሚቴ አባላት አመራሮች በቢሾፍቱ ከተማ ስልጠና…