Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና አልጄሪያ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና አልጄሪያ የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ተስማምተዋል። በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው እና የአልጄሪያ የንግድ ሚኒስትር ካሚል ረዚግ በዛሬው እለት ኢትዮጵያና አልጄሪያ ያላቸውን የንግድ ግንኙነት ይበልጥ…

ከመተከል የጸጥታ ችግር ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ሁለት ተጨማሪ ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከመተከል የጸጥታ ችግር ጋር ተያይዞ የተጠረጠሩ ሁለት ተጨማሪ ከፍተኛ አመራሮች ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ሠላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ሙሳ ሃሚድ ÷ዛሬ በቁጥጥር…

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ጥቃት እንዲደርስ ሚስጥራዊ መረጃ ለህወሓት አመራሮች ሲያቀበል ነበር የተባለ የአየር መንገዱ የአይ ሲቲ ባለሙያ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ጥቃት እንዲደርስ የአየር መንገዱን ሚስጥራዊ መረጃ ለህወሓት አመራሮች ሲያቀበል ነበር የተባለው የአየር መንገዱ የአይ ሲቲ ባለሙያ ፍርድ ቤት ቀረበ። ግለሰቡ ይርጋ ገብረመድህን እንደሚባልም ነው…

በሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰና በሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ስም የተከፈተ ምንም አይነት የማህበራዊ ትስስር ገጽ እንደሌለ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰና ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ በስማቸው የከፈቱት ምንም አይነት የማህበራዊ ሚዲያ የትስስር ገጽ እንደሌለ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ በሌተናል ጀኔራል አበባው…

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወድቆ የተገኘ ቦምብ ፈንድቶ የአንድ ህጻን ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ልዩ ቦታው ደራርቱ ቱሉ መሰናዶ ትምህርት ቤት ጀርባ ዛሬ ታህሳስ 20 ቀን 2013 ዓ.ም ከቀኑ በግምት 8 ሰዓት ተኩል ሁለት ህፃናት ወድቆ ያገኙትን ቦንብ ሲነካኩ ፈንድቶ የአምስት ዓመት እድሜ ያለው ህፃን ፀጋዬ…

የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን የገለልተኛ አማካሪ ቡድን አቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን የገለልተኛ አማካሪ ቡድን አቋቋመ፡፡ በአማካሪ ቡድኑ ምስረታ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አበራ አሬራ ÷ ክልሉ በአሁኑ…

በማይካድራ ንጹሃን ዜጎችን ሲያስጨፈጭፉ ነበሩ የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በማይካድራ ንጹሃን ዜጎችን ሲያስጨፈጭፉ ነበሩ የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች ሸሽተው አዲስ አባባ በመግባት ከተደበቁበት የእንግዳ ማረፊያ (ገስት ሃውስ) ትናንት ተይዘው ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎቹን አዲስ አበባ በመቀበል ደብቀዋቸዋል…

የሕወሓት የጥፋት ቡድን ሲያስወነጭፋቸው የነበሩት ተተኳሽ ሮኬቶች በመቐለ ከተማ በግለሰብ መጋዘን ውስጥ ተከማችተው ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሕወሓት የጥፋት ቡድን ሲያስወነጭፋቸው የነበሩት ተተኳሽ ሮኬቶች በመቐለ ከተማ በግለሰብ መጋዘን ውስጥ ተከማችተው ተገኙ። የሕወሓት የጥፋት ቡድን በተደጋጋሚ ወደ ባሕር ዳር፣ ጎንደር እና አስመራ ሲያስወነጭፋቸው የነበሩት…

ቋሚ ኮሚቴው የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽንን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማ ልማት፣ ኮንስትራክሽን እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣንን የሥራ እንቅስቃሴ በስፍራው በመገኘት ጎብኝቷል፡፡ የቋሚ ኮሚቴው የቡድን አስተባባሪ አቶ ካሚል አሕመድን ጨምሮ ሌሎች አባላት…

ከተማ አስተዳደሩ የ10 ዓመት መሪ ዕቅድላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመጭው የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ…