የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ የወጣቶች በጎ ፈቃድ ማህበራዊ አገልግሎት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቀቀ Meseret Demissu Dec 26, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከታህሳስ 5 አስከ 16 ቀን 2013 ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው ብሔራዊ የወጣቶች በጎ ፈቃድ ማህበራዊ አገልግሎት የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል፡፡ መድረኩ በኢትዮጵያዊ በጎ እሴቶች የተገነቡ መልካም ግንኙነቶች የተንፀባረቁበት እና መግባባቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ መገበያያ ማዕከል ላይ እሳት የመለኮስና ሱቆቹን የማፍረስ ሙከራ ያደረጉ ሰዎች ተያዙ Meseret Demissu Dec 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ መገበያያ ማዕከል ላይ እሳት የመለኮስና ሱቆቹን የማፍረስ ሙከራ ያደረጉ ሰዎች ተያዙ፡፡ አዲሱን የላፍቶ አትክልትና ፍራፍሬ መገበያያ ማዕከል ግልጋሎት ለማወክ የሚሰሩ ጥቂት ግለሰቦች ቦታው ላይ እሳት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢንዱስትሪ ግብርና እና የተፈጥሮ ሃብት ውጤቶች አውደ ርዕይ በጅግጅጋ ተከፈተ Meseret Demissu Dec 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የኢንዱስትሪ ግብርና እና የተፈጥሮ ሃብት ውጤቶች አውደ ርዕይ ተከፈተ፡፡ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ የኢንዱስትሪ፣ ግብርና እና የተፈጥሮ ሃብት ውጤቶች አውደ ርዕይ ዛሬ በይፋ በጅግጅጋ ተከፍቷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ዘመን ባንክ በ2012 በጀት ዓመት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ Meseret Demissu Dec 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዘመን ባንክ በ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የዘመን ባንክ ፕሬዚደንት አቶ ደረጀ ዘበነ የባንኩ አጠቃላይ ሀብት 18.5 ቢሊዮን ብር መድረሱን ገልፀዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ባለፈው በጀት አመት ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ማትረፉን ገለፀ Meseret Demissu Dec 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ባለፈው በጀት አመት ከ1.4 ቢሊዮን ብር በላይ ማትረፉን ገለፀ፡፡ ባንኩ 16ኛ የባለአክሲዮኖች አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እና 9ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በአዳማ እያካሄደ ይገኛል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የሙለር ሪል እስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋ ኪሮስ ሌላ ያለአግባብ ሀብት የማፍራት ወንጀል ምርመራ ተጀመረባቸው Meseret Demissu Dec 26, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሙለር ሪል እስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋ ኪሮስ ከዚህ በፊት ከተጠረጠሩበት ሌላ ያለአግባብ ሀብት የማፍራት ወንጀል ምርመራ ተጀመረባቸው፡፡ ተጠርጣሪው የህወሓት የፀረሰላም ቡድንን በገንዘብ በመደገፍ ወንጀል ከአንድ ወር በላይ ምርመራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከ157 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ Meseret Demissu Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ከ157 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ ኢንተርፕራይዙ ቀልጣፋና ዘመናዊ በሆነ መልኩ የተጠቃሚዎቹን ፍላጎት ለማሟላት የተለያዩ ተግባራት ሲያከናውን መቆየቱም ነው የተነገረው፡፡ በበጀት…
የሀገር ውስጥ ዜና በባህር ዳር ከተማ ለህብረተሰቡ ጤና ጠንቅ የሆኑ የተለያዩ ምርቶች ተያዙ Meseret Demissu Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባህር ዳር ከተማ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው የታሸጉ ምግቦችና ሌሎችም ለህብረተሰቡ ጤና ጠንቅ የሆኑ ምርቶች መያዛቸውን በኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን የሰሜን ምዕራብ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ገለጸ። የቅርንጫፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው Meseret Demissu Dec 25, 2020 0 አዲስ አበባ፤ታህሳስ 16 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በመቀሌ ከተማ ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ፣ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በንጹሃን ዜጎች ላይ ማንነትን መሰረት አድርጎ የሚፈጸምን ጥቃት አጥብቀን እናወግዛለን- የብልጽግና ፓርቲ Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ ማንነትን መሰረት በማድረግ እየተካሄደ ያለውን ጥቃት አጥብቆ እንደሚያወግዝ የብልጽግና ፓርቲ ገለጸ፡፡ ፓርቲው ባወጣው መግለጫ ዜጎችን…