የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ዶ/ር አዲስአለም ባሌማ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምባሳደር ዶክተር አዲስዓለም ባሌማ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው ታይቷል፡፡ በዚህም መርማሪ ፖሊስ በሰራቸው ስራዎች አምባሳደር አዲስ አለም ባሌማ ተልዕኮ ተቀብለው ሳይሆን በዋና ወንጀል አድራጊነት ሲንቀሳቀሱ እንደነበር…
የሀገር ውስጥ ዜና የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት ለህወሓት የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርጉ እንደነበር ማረጋገጡን ፖሊስ አስታወቀ Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሙለር ሪል ስቴት ባለቤት አቶ ሙሉጌታ ተስፋኪሮስ ለህወሓት የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርጉ እንደነበር ፖሊስ በምርመራ ማረጋገቱጡን ገለጸ። ፖሊስ እነሙሉጌታ ተስፋ ኪሮስን ጨምሮ ሶሰት ተጠርጣሪዎች ላይ ከዚህ በፊት በተሰጠው 10…
የሀገር ውስጥ ዜና በመተከል ዞን ከተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ሰባት ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ከተፈጠረው የፀጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ሰባት የሚደርሱ ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት አስታወቀ። በዞኑ ከተፈጠረው ችግር ጋር ተያይዞ ኮማንድ ፖስቱ እጃቸው አለበት…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ግርማ ተመስገን ከቱርክ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ኃላፊ ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 15 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ግርማ ተመስገን ከቱርክ ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ኃላፊ አኪፍ ካጋታይ ኪሊክ ጋር ተወያዩ። በውይይቱም አምባሳደር ግርማ በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ማብራሪያ ሰጥተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍርድ ቤቱ አንድ ግለሰብን በማገት 30 ሚሊየን ብር ከቤተሰብ ለመቀበል ሲያስገድዱ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ተጨማሪ 7 የምርመራ ቀናትን ፈቀደ Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት አራዳ ምድብ አንደኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ዛሬ ጉዳያቸው የታየላቸው ተጠርጣሪዎች ሙሴ ክብረአብ የተባለን ግለሰብ በማገት 30 ሚሊየን ብር ለመቀበል ሲያስገድዱ እንደነበር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ማደራጃ አዋጅን ለማሻሻለ እየመከረ ነው Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የንግድና ዘርፍ ማህበራት ማደራጃ አዋጅን ለማሻሻለ እየመከረ ነው። በውይይቱ እየተደረገ ያለው ከንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፣ ከሀገር አቀፍና ከክልል ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና በህገ ወጥ መንገድ ወደ ውጭ ለመውጣት ሲዘጋጁ የነበሩ 45 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውሃ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ወደ ውጭ ለመውጣት ሲዘጋጁ የነበሩ 45 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ዋና ኢንስፔክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና በዋሽንግተን ዲሲ ታዋቂ የሆነው ጎዳና “ትንሿ ኢትዮጵያ” የሚል ስያሜ አገኘ Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዋሽንግተን ዲሲ መሃል ከተማ ታዋቂ የሆነው ዩ ስትሪት በመባል የሚታወቀው ጎዳና “ሊትል ኢትዮጵያ ወይም ትንሿ ኢትዮጵያ” የሚል ስያሜ አግኝቷል። ለዚህ ስኬት ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውን ወገኖች 20 ዓመታት ሳይታክቱ መድከማቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና በቡለን ወረዳ በኩጂ ቀበሌ በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት ባደረሱ 42 ፀረ-ሠላም ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ Meseret Demissu Dec 24, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 15 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ በኩጂ ቀበሌ በትናንትናው ዕለት በንጹኃን ዜጎች ላይ ጥቃት ያደረሱ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ላይ መከላከያ ሰራዊት ተከታትሎ በወሰደው እርምጃ 42ቱ ተደምስሰዋል፡፡ የመከላከያ ሠራዊት…
ፋና 90 ከሰሞኑ የጣለው ዝናብ እና የመኸር ምርት አሰባሰብ Meseret Demissu Dec 22, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=A7GcoJa2FfA