የሀገር ውስጥ ዜና ሀገር አቀፍ ሴት የትምህርት አመራሮች የጋራ ጥምረት ተመሰረተ Meseret Demissu Dec 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በትምህርት ዘርፍ የሴቶች አመራርነት ሀገር አቀፍ ጥምረት ምስረታ በአዲስ አበበ ተካሄዷል። የጥምረቱ አላማ ሴቶችን ወደ አመራርነት ሊያመጧቸው የሚችሉ ብቃትና ክህሎት እንዲያዳብሩ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ሁለት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰራተኞች ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ ተያዙ Meseret Demissu Dec 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን አዲስ አበባ ዲስትሪክት ሰራተኞች የሆኑ ሁለት ግለሰቦች ከተገልጋይ 3 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀብሉ በፖሊስ እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ተቋሙ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሳዑዲ ዓረቢያ እና ባህሬን የኮቪድ 19 ክትባት ጀመሩ Meseret Demissu Dec 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ እና ባህሬን የኮቪድ 19 ክትባት መርሃ ግብሮችን ጀምረዋል። ሳዑዲ ዓረቢያ መጠነ ሰፊ የኮቪድ 19 የክትባት መርሃ ግብር ጀምራለች ፡፡ በባህረ ሰላጤዋ ሃገር ባለፈው ሳምንት ጥቅም ላይ እንዲውል የተፈቀደውን የኮሮና ክትባት…
የሀገር ውስጥ ዜና የፅንፈኛው ቡድን የመረጃ ምረዛን ለማክሸፍ እውነታን መሰረት ያደረገ የተቀናጀ ስራ መስራት እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ Meseret Demissu Dec 18, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፅንፈኛው ቡድን የመረጃ ምረዛን ለማክሸፍ እውነታን መሰረት ያደረገ የተቀናጀ ስራ መስራት እንደሚገባ በኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ የወዳጅነት ዩኒቨርሲቲ በምርምር ስራ ላይ የሚገኙ ትውልደ ኢትዮዽያውያን ምሁራን ተናገሩ። የኦክስፎርድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎትን የዲጂታል አሰራር የማሻሻል ስራ ሊጀመር ነው Meseret Demissu Dec 18, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 9 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከጀርመን የኢኮኖሚ ጉዳዮች እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር የኢትዮጵያ ፖስታ አገልገሎት የዲጂታል አሰራርን ለማዘመን በጋር ለመስራት ተስማምተዋል። በስምምነቱ መሰረት የጀርመን የኢኮኖሚ ጉዳዮች እና ኢነርጂ ሚኒስቴር…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ከ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ እየተሰራ ነው Meseret Demissu Dec 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ከ 1 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋትና አመራር ኮሚሽን ገለጸ። በትግራይ ክልል ከተካሄደው ህግ ማስከበር እና ህልውና ዘመቻ መጠናቀቅ ማግስት ዜጎችን በተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ስሁል ሽረ አጠቃላይ ሆስፒታል መድኃኒቶችንና የሕክምና ቁሶችን ከጤና ሚኒስቴር ተረከበ Meseret Demissu Dec 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ስሁል ሽረ አጠቃላይ ሆስፒታል ከጤና ሚኒስቴር የተላከለትን የስኳርና ሌሎች ሕሙማንን ለማከም የሚያስችሉ መድኃኒቶችንና የሕክምና ቁሳቁሶችን ተረከበ። የህወሓት ጁንታ በአገር መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመውን…
የሀገር ውስጥ ዜና አለም ዓቀፉ የፍልሰት ድርጅት ለሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመረጃ መስጫ ማዕከል ግብዓት የሚያገለግል ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Dec 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት ለሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመረጃ መስጫ ማእከል ግብአት የሚያገለግል የገነዘብ መጠኑ ከአንድ ሚሊየን አንድ መቶ አርባ አምስት ሺህ ብር በላይ የሆኑ የተለያዩ ድጋፎችን አበረከተ፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚታዩ ተግዳሮቶችን መፍታት እንደሚገባ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ Meseret Demissu Dec 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመስክ ምልከታ ባደረገበት ወቅት በፓርኩ ውጤታማነት ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት መስራት እንደሚገባ አሳሰበ፡፡…
ቴክ አጥፊ የሆኑ የጉግል ክሮም እና የማይክሮሶፍት ኤጀ ቅጥያዎች በሚሊየን የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎችን ለመረጃ ጥቃት እንዳጋለጣቸዉ ተነገረ Meseret Demissu Dec 17, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አጥፊ የሆኑ የጉግል ክሮም እና ማይክሮሶፍት ኤጀ የመረጃ ማፈላለጊያ ቅጥያዎች በሚሊየን የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎችን ለመረጃ ስርቆትና ጥቃት ተጋላጭ እንዳደረጋቸዉ አቫስት ኩባንያ ገለጸ፡፡ የአቫስት ኩባንያ የሳይበር ደህንነት ተመራማሪዎች በበርካታ…