Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከ55 ሺህ ብር በላይ ሀሰተኛ ባለ 200 የብር ኖት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ በልደታ ክፍለ ከተማ ከ55ሺ ብር በላይ ሀሠተኛ ባለ200 የብር ኖቶች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ከተያዘው የብር ኖት ባለፈ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ እንደሚገኝ…

ምክትል ጠ/ሚ አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ሃገራት የዲፕሎማሲ ተልዕኮ ጉዟቸው ዛሬ…

በአዶላ ከተማ 72 ሺህ 400 አዲሱ ሀሰተኛ ብር ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 17 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በአዶላ ከተማ 72 ሺህ 400 አዲሱ ሀሰተኛ ብር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። በዞኑ ፖሊስ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ ምክትል ኮማንደር በቃሉ በለጠ ÷ ሀሰተኛ የብር ኖቶቹ የተያዙት በአዶላ ከተማ ከህዳር 7…

በሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ዞኖች ከነገ ጀምሮ የፖሊዮ ክትባት ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ዞኖች ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት የፖሊዮ የክትባት ዘመቻ እንደሚጀመር የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ÷ ፖሊዮ በአሮሞ ብሄረሰብ ዞን ዳዋ ጨፋ ወረዳ…

የቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሳዲቅ አል-ማህዲ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 17 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሳዲቅ አል-ማህዲ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰምቷል። ሳዲቅ አል-ማህዲ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ሆስፒታል ከገቡ ከሶስት ሳምንት በኋላ በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ማለፉን ቤተሰቦቻቸው እና…

የጸረ ጾታዊ ጥቃት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ”በሴቶች ላይ የሚከሰትን ጥቃት ባለመታዘዝ የብልጽግና ጉዟችንን እናስቀጥል” በሚል መሪ ቃል በኢትዮጵያ ለ15ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ29ኛ ጊዜ የሚከበረው 16 ብርቱካናማ ጸረ ጾታዊ ጥቃት ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ።…

13 የህወሓት የጥፋት ተላላኪዎች በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥፋት ሊያደርሱ ዝግጅት ላይ የነበሩ 13 የህወሓት ተላላኪዎች በቦረና ዞን በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ በቦረና ዞን ጎሞሌ ወረዳ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ እና የህብረተሰብ ጥቆማ ነው በቁጥጥር ስር የዋሉት…

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት እንደሌለው ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት በጀመረው ህግ የማስከበር እርምጃ የአውሮፓ ህብረት በሃገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ዙሪያ ጣልቃ የመግባት ፍላጎት እንደሌለው  ገለፀ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአውሮፓ ህብረት የአደጋ…

በሰበታ ከተማ መስጂድ አካባቢ ተጠምዶ የነበረ ፈንጂ በህብረተሰቡ ጥቆማ ከሸፈ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰበታ ከተማ 04 ቀበሌ መስጂድ አካባቢ ተጠምዶ የነበረ ፈንጂ ጉዳት ሳያደርስ በህብረተሰቡ ጥቆማ ከሸፈ፡፡ ፈንጂው መሀመድ ረጃ መስጂድ አካባቢ ተጠምዶ የተገኘ መሆኑን የሰበታ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ መስጂድ አቅራቢያ…

በጃን ሜዳ እንዲሰሩ የተደረጉ የአትክልት ነጋዴዎች በቅርብ ቀን ወደ ተዘጋጀላቸው የገበያ ማዕከላት ይዛወራሉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ መተፋፈግን በመቀነስ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ከአትክልት ተራ ተነስተው በጃን ሜዳ እንዲሰሩ የተደረጉ የአትክልት ነጋዴዎች በቅርብ ቀን ወደ ተዘጋጀላቸው የገበያ ማዕከላት እንደሚዛወሩ ተገለጸ። የአዲስ…