Fana: At a Speed of Life!

ህወሓትን መደገፍ ወንጀል ነው – አገው ብሔራዊ ሸንጎ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገር መከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት የፈጸመውን የህወሓት ቡድን መደገፍ ወንጀል ነው ሲል የአገው ብሔራዊ ሸንጎ ኮነነ። መንግስት በህወሓት ላይ የጀመረውን ሕግ የማስከበር እርምጃ እንዲያጠናክር፣ ሕወሓትም በድርጊቱ ተጸጽቶ ምህረት ሊጠይቅ…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የጽ/ቤቱ ሰራተኞች “ደማችን ለወገናችን” በሚል መርህ የደም መስጠት መርሐ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባለትና የጽህፈት ቤቱ ሰራተኞች “ደማችን ለወገናችን” በሚል መርህ የደም መስጠት መርሐ ግብር አከናወኑ። በዚህ መርሃ ግብር ላይ የምክር ቤቱ…

በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተሽከርካሪ ላይ በተደረገ ፍተሻ የተለያዩ ሽጉጦች እና ጥይቶች  ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተሽከርካሪ ላይ በተደረገ ፍተሻ የተለያዩ ሽጉጦች እና ጥይቶች  እንደተያዙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ ጥቃት ለመፈፀም እና ሰላም ለማደፍረስ በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ የሚያደርገውን ክትትል…