Fana: At a Speed of Life!

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከህዝብ ጋር በመቀናጀት በአዲሱ ዓመት የተጠናከረ የወንጀል መከላከል ስራ እንደሚሰራ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ከመላው ማህበረሰብ ጋር በመቀናጀት በ2013 ዓ.ም የተጠናከረ የወንጀል መከላከል ስራ እንደሚሰራ ገልጿል። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፈንታ÷ የሀገሪቱን ሰላምና ደህንት ለማስከበር በተለያዩ…

ባለፉት 24 ሰዓታት  804 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ10  ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 20  ሺህ  778 የላብራቶሪ ምርመራ  804  ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 55 ሺህ 213…

የኮሮና ወረርሽኝ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 28፣ 2012( ኤፍ.ቢ.ሲ)በኢትዮጵያ የኮሮና ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ በበጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ ጫና እያሳደረ መሆኑ ተገልጿል። ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጎ ፈቃደኞችን በማስተባበር ለሙዳይ በጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ አድርገዋል። የኮሮና ወርርሽኝ ጫና…

በአዲስ አበባ የሚገኙ ባንኮች ተማሪዎችን ከማገዝ ጀምሮ የከተማዋን ልማት ለመደገፍ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ ባንኮች ተማሪዎችን ከማገዝ ጀምሮ የከተማዋን ልማት ለመደገፍ ቃል ገብተዋል። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመጪው የትምህርት ዘመን ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ አቅርቦት ድጋፍን በተመለከተ ከተለያዩ የባንክ የስራ…

አዲስ ዓመትን ተከትሎ የአትክልትም ሆነ የመሰረታዊ ሸቀጦች አቅርቦት እጥረት እንደማይኖር ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 28 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አዲስ ዓመትን ተከትሎ የአትክልትም ሆነ የሌሎች መሰረታዊ ሸቀጦች የአቅርቦት እጥረት እንደማይኖር የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተወጣጣ ቡድን በመዲናዋ የአትክልትና…