Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ያላቸውን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ፅዮን ተክሉ ዛሬ ከጅቡቲ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር መሃመድ አሊ ዩሱፍ ጋር የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚያስችላቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።…

በኢትዮጵያ በ24 ሰዓታት 565 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ17 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 9 ሺህ 035 የላብራቶሪ ምርመራ 565 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 22 ሺህ 818 መድረሱንም የጤና ሚኒስትር…

ኮቪድ 19 ለመመርመር የሚውሉ 100 ሺህ ኪቶች በድጋፍ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ኮቪድ 19 ለመመርመር የሚውሉ 100 ሺህ ኪቶች በድጋፍ መገኘታቸውን አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ÷ዛሬ በልገሳ የቀረቡ 100 ሺህ መመርመሪያ ኪቶችን ተረክበናል ብለዋል።…

የአዋሽ ወንዝ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች ለውሃ ወለድ በሽታ እንዳይጋለጡ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዋሽ ወንዝ ባስከተለው የጎርፍ አደጋ ተጎጂዎች ለውሃ ወለድ በሽታ እንዳይጋለጡ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ አቶ ያሲን ሀቢብ እንደገለጹት ÷ ተጎጂዎች በሚገኙባቸው…

የትምህርት መሠረተ ልማት ማነስ ተማሪዎችን ባሉበት ለማስተማር እንቅፋት ሆኗል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት መሠረተ ልማት አነስተኛ መሆን በኮሮናቫይረስ የተቋረጠውን ትምህርት ለማካካስ በሚደረገው ጥረት ላይ ችግር መፍጠሩን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት ሳይቀንስ በ2013 ትምህርት የሚቀጥል ከሆነ የተማሪዎችን…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ ማለፉ ተገለጸ። በሀገሪቱ በሦስት ወር ጊዜ ውስጥ በበሽታው 50 ሺህ ሰዎች ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን÷ በ50 ቀናት ውስጥ ብቻ እጥፍ መጨመሩን መረጃዎች ያመላክታሉ። በዚህም…