የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ሆኖ የቀረበለትንየከተማ አስተዳደሩን የ2013 በጀትአጸደቀ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ሆኖ የቀረበለትን የከተማ አስተዳደሩን የ2013 በጀት አጽድቋል።
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን 2ኛ የስራ ዘመን 44ኛ መደበኛ ጉባኤውን…