Fana: At a Speed of Life!

በምእራብ ሸዋ ዞን ከ3 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ ተተከለ

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 21 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን በተያዘው የክረምት ወቅት ከ3 ሚሊየን በላይ የቡና ችግኝ መተከላቸውን የዞኑ እርሻ፣ ቡናና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በጽህፈት ቤቱ የቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ጥራትና ግብይት የስራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ቶለሳ…

የህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌት የኢትዮጵያዊያን ተስፋ ያጠናከረ ነው -የመቀሌ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16  ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) የህዳሴ ግድብ የመጀመሪያው ዙር የውሃ ሙሌት መጠናቀቁ ኢትዮጵያዊያን በግድቡ ላይ የነበራቸውን ተስፋ ይበልጥ ያጠናከረ መሆኑን አስተያየታቸውን የሰጡ የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ ፡፡ የመጀመሪያው ዙር የግድቡ የውሃ ሙሌት መጠናቀቁን በመገናኛ…

በሻሸመኔ ከተማና በምእራብ አርሲ በ10 ወረዳዎች በሁከትና አመጽ ወንጀል የተጠረጠሩ 1 ሺህ 523 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16  ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሻሸመኔ ከተማና በምእራብ አርሲ በ10 ወረዳዎች በሁከትና አመጽ ወንጀል የተጠርጣሩ 1 ሺህ 523 ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ፍርድ ቤት የቀረቡት 1 ሺህ 523  ግለሰቦች  የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን መገደል ተከትሎ÷ በሻሸመኔ ከተማ እና…