የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣የሰላም ሚኒስቴር እና ትምህርት ሚኒስቴር የችግኝ ተከላ አካሄዱ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 16 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣የሰላም ሚኒስቴር እና ትምህርት ሚኒስቴር በዛሬው እለት የችግኝ ተከላ አካሄዱ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራሮች እና አባላት በዛሬው ዕለት በቢሾፍቱ ከተማ የችግኝ ተክላ አካሂደዋል፡፡
በችግኝ ተከላ ስነ…